From a66ab7409aff66291b97a0736a298b33e216a0b4 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: weth-02 Date: Wed, 24 Aug 2016 22:28:11 +0300 Subject: [PATCH] Wed Aug 24 2016 22:28:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 26/22.txt | 2 +- 26/24.txt | 1 + manifest.json | 3 ++- 3 files changed, 4 insertions(+), 2 deletions(-) create mode 100644 26/24.txt diff --git a/26/22.txt b/26/22.txt index d61b191..a236405 100644 --- a/26/22.txt +++ b/26/22.txt @@ -1 +1 @@ -\v 22 22 እስካሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶኛል።ስለዚህ ለታናናሾችና ለታላላቆች ልመሰክር እዚህ ቆሜአለው። ምስክርነቴም ሙሴና ነቢያት ይሆናል ብለው ከተናገሩት ያለፈ አይደለም፤ 23. \v 23 ክርስቶስ መከራ ይቀበላል፣ ከሙታን ለመነሣትና ለአይሁድ ሕዝብ ለአሕዛብም ብርሃንን ለመስበክ የመጀመሪያው ይሆናል የሚል ነው። \ No newline at end of file +\v 22 እስካሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶኛል።ስለዚህ ለታናናሾችና ለታላላቆች ልመሰክር እዚህ ቆሜአለው። ምስክርነቴም ሙሴና ነቢያት ይሆናል ብለው ከተናገሩት ያለፈ አይደለም፤ \v 23 ክርስቶስ መከራ ይቀበላል፣ ከሙታን ለመነሣትና ለአይሁድ ሕዝብ ለአሕዛብም ብርሃንን ለመስበክ የመጀመሪያው ይሆናል የሚል ነው። \ No newline at end of file diff --git a/26/24.txt b/26/24.txt new file mode 100644 index 0000000..c5c7f8c --- /dev/null +++ b/26/24.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 24 . ጳውሎስም መከላለያውን እንደ ጨረሰ ፊስጦስ ፣«ጳውሎስ፣ አንተ ዕብድ ነህ፤ ብዙ መማርህ አሳብዶሃል» ሲል ጮኾ ተናገረ። \v 25 25. ጳውሎስ ግን እንዲህ አለ፤ «እጅግ የተከበርህ ፊስጦስ ሆይ፣ እኔ ዕብድ አይደለሁም፤ ነገር ግን እውነተኛውንና ትክክለኛውን ቃል በድፍረት እናገራለው።»26. \v 26 ንጉሡ ስለ እነዚህ ነገሮች ያውቃልና እንደልብ እናገራለው ፤ በመሆኑም ከእነዚህ ነገሮች አንዱም ከእርሱ የተሰወረ እንዳልሆነ እርግጠኛ ነኝ። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 33e5ac4..d4e1e69 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -94,6 +94,7 @@ "26-09", "26-12", "26-15", - "26-19" + "26-19", + "26-22" ] } \ No newline at end of file