diff --git a/07/38.txt b/07/38.txt index a21a23c..bf4ba22 100644 --- a/07/38.txt +++ b/07/38.txt @@ -1 +1 @@ -\v 38 ይህ ሰው ሲና ተራራ ላይ ያናግረው ከነበረው መልአክ ጋር በምድረ በዳው በጉባኤ ውስጥ የነበረ ሰው ነው። ሰው ከአባቶችችን ጋር ነበረ፤ ለእኛ ሊሰጥ ሕያው ቃልን የተቀበለ ሰውም ነው። \v 39 ይህ አባቶቻችን ለመታዘዝ እንምቢ ያሉት ሰው ነው፤ አባቶቻችንም ገፉት፤ በልባቸውም ወደ ግብፅ ተመለሱ። \v 40 በዚያ ጊዜ አሮንን እንዲህ አሉት፤ ‘የሚመሩንን አማልክት ሥራልን። ከግብፅ ምድር መርቶ ያወጣን ይህ ሙሴ፣ ምን እንዳጋጠመው አናውቅም። \ No newline at end of file +\v 38 ይህ ሰው ሲና ተራራ ላይ ያናግረው ከነበረው መልአክ ጋር በምድረ በዳው በጉባኤ ውስጥ የነበረ ሰው ነው። ሰው ከአባቶችችን ጋር ነበረ፤ ለእኛ ሊሰጥ ሕያው ቃልን የተቀበለ ሰውም ነው። \v 39 ይህ አባቶቻችን ለመታዘዝ እንቢ ያሉት ሰው ነው፤ አባቶቻችንም ገፉት፤ በልባቸውም ወደ ግብፅ ተመለሱ። \v 40 በዚያ ጊዜ አሮንን እንዲህ አሉት፤ ‘የሚመሩንን አማልክት ሥራልን። ከግብፅ ምድር መርቶ ያወጣን ይህ ሙሴ፣ ምን እንዳጋጠመው አናውቅም። \ No newline at end of file