diff --git a/09/08.txt b/09/08.txt new file mode 100644 index 0000000..c3fd9d7 --- /dev/null +++ b/09/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 \v 9 8 ሳውል ከወደቀበት ተነሣ፤ ዐይኑን ሲከፍትም ምንም ማየት አልቻለም፤ ስለዚህም በእጅ እየመሩ ወደ ደማስቆ አስገቡት። 9 ሦስት ቀን ዕውር ሆኖ ቆየ፤ አልበላም አልጠጣምም። \ No newline at end of file diff --git a/09/10.txt b/09/10.txt new file mode 100644 index 0000000..8ac2437 --- /dev/null +++ b/09/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 \v 12 10 በዚያ ጊዜ ሐናንያ የሚባል አንድ ደቀ መዝሙር በደማስቆ ነበር፤ ጌታም ለእርሱ በራእይ፣ “ሐናንያ” አለው። እርሱም፣ “ጌታ ሆይ፣ እነሆኝ” አለ። 11 ጌታም መልሶ እንዲህ አለው፤ “ተነሥና ቀጥተኛ ወደሚባለው ጎዳና ሂድ፤ በይሁዳ ቤትም ሳውል የሚባል የጠርሴስ ሰውን ፈልግ፤ እርሱ እዚያ እየጸለየ ነውና፤ 12 እርሱ እንዲያይ ሐናንያ የሚባል ሰው ሲገባና በእርሱ ላይ እጁን ሲጭንበት በራእይ አይቶአል።” \ No newline at end of file diff --git a/09/13.txt b/09/13.txt new file mode 100644 index 0000000..026a63e --- /dev/null +++ b/09/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 \v 16 13 ሐናንያም መልሶ እንዲህ አለ፤ “ጌታ ሆይ፣ ስለዚህ ሰው በኢየሩሳሌም ባሉት ሕዝብህ ላይ ምን ያህል ክፋት እንደፈጸመባቸው ከብዙዎች ሰምቻለሁ። 14 ስምህን የሚጠሩትን ሁሉ ለማሰር ከሊቀ ካህናቱ ሥልጣን ተቀብሎአል።” 15 ጌታ ግን መልሶ እንዲህ አለው፤ “ሂድ፤ እርሱ በአሕዛብ፣ በነገሥታትና በእስራኤል ልጆች ፊት ስሜን ለመሸከም የተመረጠ ዕቃየ ነውና፤ 16 ስለ ስሜ ሲል ምን ያህል መከራ መቀበል እንዳለበትም አሳየዋለሁና። \ No newline at end of file diff --git a/09/17.txt b/09/17.txt new file mode 100644 index 0000000..cb628e8 --- /dev/null +++ b/09/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 \v 19 17 ስለዚህ ሐናንያ ሄደ፤ ወደ ቤትም ገባ፤ እጁን በሳውል ላይ በመጫንም፣ “ወንድሜ ሳውል ሆይ፣ ስትመጣ በመንገድ ላይ የተገለጠልህ ጌታ ኢየሱስ እንድታይና መንፈስ ቅዱስን እንድትሞላ ወዳንተ ልኮኛል።” 18 ወዲያው እንደ ቅርፊት ያለ ነገር ከሳውል ዐይን ወደቀ፤ ማየትም ጀመረ፤ ተነሥቶም ተጠመቀ፤ 19 በላ፣ በረታም። ሳውል በደማስቆ ውስጥ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ብዙ ቀን ቆየ። \ No newline at end of file