diff --git a/23/01.txt b/23/01.txt index 00590bb..164a9f2 100644 --- a/23/01.txt +++ b/23/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 23 \v 1 ጳውሎስም ትኵር አድርጎ ወደ ሸንጎው በመመልከት፣ “ወንድሞች ሆይ፣ እኔ እስካሁን ድረስ፣ በእግዚአብሔር ፊት በንጹሕ ኅሊና ሁሉ ኖሬአለሁ” አለ። \v 2 ሊቀ ካህናቱ ሐናንያም ጳውሎስ አጠገብ የነበሩት ሰዎች አፉ ላይ እንዲመቱት አዘዛቸው። \v 3 በዚህ ጊዜ ፣ ጳውሎስም፣ “አንተ ነጭ ቀለም የተቀባ ግድግዳ፤ እግዚአብሔር ይመታናል። በሕግ መሠረት ልትፈርድብኝ የተቀመጥህ፣ ሕጉን ጥሰህ እኔ እንድመታ ታዛለህን?” አለው። \ No newline at end of file +\c 23 \v 1 ጳውሎስም ትኵር አድርጎ ወደ ሸንጎው በመመልከት፣ “ወንድሞች ሆይ፣ እኔ እስካሁን ድረስ፣ በእግዚአብሔር ፊት በንጹሕ ኅሊና ሁሉ ኖሬአለሁ” አለ። \v 2 ሊቀ ካህናቱ ሐናንያም ጳውሎስ አጠገብ የነበሩትን ሰዎች አፉን እንዲመቱት አዘዛቸው። \v 3 በዚህ ጊዜ ጳውሎስ፣ “አንተ ነጭ ቀለም የተቀባህ ግድግዳ፣ እግዚአብሔር ይመታሃል። በሕጉ መሠረት ልትፈርድብኝ የተቀመጥህ፣ ሕጉን ጥሰህ እኔ እንድመታ ታዛለህን?” አለው። \ No newline at end of file diff --git a/23/04.txt b/23/04.txt index 75da6b2..ad05f6f 100644 --- a/23/04.txt +++ b/23/04.txt @@ -1 +1 @@ -\v 4 በአጠገቡ ቆመው የነበሩትም፣ “የእግዚአብሔርን ሊቀ ካህናት እንዲህ ትሰድባለህን?” አሉ። \v 5 ጳውሎስም፣ “ወንድሞች ሆይ፤ ሊቀ ካህናት መሆኑን ባለማወቄ ነው፤ ምክንያቱም እንዲህ ተብሎ ተጽፎአል፤ በሕዝብህ አለቃ ላይ ክፉ ቃል ከአፍህ አይውጣ።” \ No newline at end of file +\v 4 በአጠገቡ ቆመው የነበሩትም፣ “የእግዚአብሔርን ሊቀ ካህናት እንዴት ትሰድባለህን?” አሉ። \v 5 ጳውሎስም፣ “ወንድሞች ሆይ፤ ሊቀ ካህናት መሆኑን ባለማወቄ ነው፤ ምክንያቱም እንዲህ ተብሎ ተጽፎአል፤ በሕዝብህ አለቃ ላይ ክፉ ቃል ከአፍህ አይውጣ።” \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index fae9840..fcae7aa 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -361,7 +361,7 @@ "22-25", "22-27", "22-30", - "23-04", + "23-01", "23-06", "23-09", "23-11",