Tue Aug 23 2016 22:10:12 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
6c76a480e2
commit
68e2ca9d38
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 19 \v 20 \v 21 19. ስለዚህ የእኔ ሐሳብ ከአሕዛብ ወደ እግዚአብሔር የተመለሱትን እንዳናስጨንቃቸው ነው፤ 20. ነገር ግን በጣዖታት ከመርከስ፣ከዝሙት፤ከታነቀና ከደም እንዲርቁ እንጻፍላቸው።21. ሙሴስ ከጥንት ዘመናት ጀምሮ በከተሞች ሁሉ በየሰንበታቱበምኩራብ የሚሰብኩት ና የሚያነቡት ሰዎች አሉት።»
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 22 \v 23 22. ስለዚህ ከቤተክርስቲያን መሪዎች በርስያን የተባለው ይሁዳንና ሲላስን መርጠው ፣ከጳውሎስና ከበርናባስ ጋር ወደ አንጾኪያ መላክ ለሐዋርያትና ለሽማግሌዎች፣ ለቤተክርስቲያን ሁሉ ጋር መልካም መስሎ ታያቸው ።23 እንዲህም ብለው ጻፉ፤«ለሐዋርያት ፤ለሽማግሌዎችና ወንድሞች ፤እንዲሁም በአንጾኪያ፣ በሶሪያና በኳልቅያ ለሚገኙ ከአህዛብ ወገን ለሆኑ ወንድሞች ፤ሰላም ለእናንተ ይሁን።»
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 24 \v 25 \v 26 24. እኛ ያላዘዝናቸው አንዳንድ ሰዎች ከእኛ ዘንድ መጥተው ነፍሳችሁን በሚያስጨንቅ ትምህርት እንዳስቸግሩአችሁ ሰምተናል።25. ስለዚህ በአንድ ልብ ሆነን ሰዎችን መርጠን ከወዳጆቻችን ከበርናባስና ከጳውሎስ ጋር ወደ እናንተ መላክ ለሁላችንም መልካም መስሎ ታየን ፣26. እነዚህ ሰዎች ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ስም ሲሉ ለሕይወታቸው እንኳ ያልሳሱ ናቸው።
|
Loading…
Reference in New Issue