From 68d935e88a636ae26c43c027760ac7ede5f4d775 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Thu, 25 Aug 2016 07:37:02 -0700 Subject: [PATCH] Thu Aug 25 2016 07:37:02 GMT-0700 (Pacific Daylight Time) --- 17/05.txt | 2 +- 17/08.txt | 2 +- 17/10.txt | 2 +- 17/13.txt | 2 +- 17/16.txt | 2 +- 17/18.txt | 2 +- manifest.json | 8 +++++++- 7 files changed, 13 insertions(+), 7 deletions(-) diff --git a/17/05.txt b/17/05.txt index ac866e5..492d318 100644 --- a/17/05.txt +++ b/17/05.txt @@ -1 +1 @@ -\v 7 5. \v 5 ሌሎች ያላመኑ ግን በቅንአት በመነሳሳት ክፉ ሰዎችን ከጎዳና ላይ በማሰባሰብ ሕዝብን አከማችተው ከተማዋን አወኩአት። የኢያሶንን ቤት በዐመፅ መበክበብም ጳውሎስንና ሲላስን ይዘው ለሕዝቡ ለማስረከብ ፈለጉ። 6. \v 6 ሊያገኙአቸው ባልቻሉ ጊዜም፣ ኢያሶንና ሌሎች ወንድሞችን ይዘው መሬት ለመሬት እየጎተቱ ወደ ከተማዋ ባለሥልጣናት ፊት አወጡአቸው፤ እንዲህም እያሉ ይጮሁ ነበር፤« እነዚህ ዓለምን የገለባበጡ ሰዎች ወደዚህ ደግሞ መጥተዋል፤ 7. እነዚህ ኢያሶን በቤቱ የተቀበላቸው ሰዎች የቄሣር ሕግ የሚቃወሙ ናቸው፤ ኢየሱስ የሚባል የሚባል ሌላ ንጉሥ አለ እያሉ ነው።» \ No newline at end of file +\v 5 ሌሎች ያላመኑ ግን በቅንአት በመነሳሳት ክፉ ሰዎችን ከጎዳና ላይ በማሰባሰብ ሕዝብን አከማችተው ከተማዋን አወኩአት። የኢያሶንን ቤት በዐመፅ መበክበብም ጳውሎስንና ሲላስን ይዘው ለሕዝቡ ለማስረከብ ፈለጉ። \v 6 ሊያገኙአቸው ባልቻሉ ጊዜም፣ ኢያሶንና ሌሎች ወንድሞችን ይዘው መሬት ለመሬት እየጎተቱ ወደ ከተማዋ ባለሥልጣናት ፊት አወጡአቸው፤ እንዲህም እያሉ ይጮሁ ነበር፤« እነዚህ ዓለምን የገለባበጡ ሰዎች ወደዚህ ደግሞ መጥተዋል፤ \v 7 እነዚህ ኢያሶን በቤቱ የተቀበላቸው ሰዎች የቄሣር ሕግ የሚቃወሙ ናቸው፤ ኢየሱስ የሚባል የሚባል ሌላ ንጉሥ አለ እያሉ ነው።» \ No newline at end of file diff --git a/17/08.txt b/17/08.txt index b5260aa..4c3e982 100644 --- a/17/08.txt +++ b/17/08.txt @@ -1 +1 @@ -\v 8 \v 9 8. ሕዝቡና የከተማው ሹሞች እነዚህን ነገሮች ሲሰሙ ታወኩ ኪያሶንና ከሌሎቹም።9. የገንዘብ ዋስትና ተቀብለው ለቀቁአቸው። \ No newline at end of file +\v 8 ሕዝቡና የከተማው ሹሞች እነዚህን ነገሮች ሲሰሙ ታወኩ ኪያሶንና ከሌሎቹም። \v 9 የገንዘብ ዋስትና ተቀብለው ለቀቁአቸው። \ No newline at end of file diff --git a/17/10.txt b/17/10.txt index 88b1eea..9ee18e0 100644 --- a/17/10.txt +++ b/17/10.txt @@ -1 +1 @@ -\v 10 \v 11 \v 12 10. ወንድሞች ጳውሎስንና ሲላስን በዚያው ሌሊት ወደ ቤርያ ሰደዱአቸው። እነርሱም እዚያ በደረሱ ጊዜ፣ወደ አይሁድ ምኩራብ ገቡ። 11. እዚህ የሚኖሩ ሰዎች በተሰሎንቄ ከሚኖሩት ይልቅ ሰፊ አስተሳሰብ ስለ ነበራቸው ፣ነገሩ እንዲህ ይሆንን በማለት ቅዱሳት መጻህፍትን በየዕለቱ እየመረመሩ፣ ልባቸው ቃሉን ለመቀበል ዝግጁ ነበር። 12. ስለዚህ ከእነርሱ ብዙዎች አመኑ፤በተጨማሪ አንዳንድ የከበሩ የግሪክ ሴቶችና ሌሎች ወንድሞችም አመኑ። \ No newline at end of file +\v 10 ወንድሞች ጳውሎስንና ሲላስን በዚያው ሌሊት ወደ ቤርያ ሰደዱአቸው። እነርሱም እዚያ በደረሱ ጊዜ፣ወደ አይሁድ ምኩራብ ገቡ። \v 11 እዚህ የሚኖሩ ሰዎች በተሰሎንቄ ከሚኖሩት ይልቅ ሰፊ አስተሳሰብ ስለ ነበራቸው ፣ነገሩ እንዲህ ይሆንን በማለት ቅዱሳት መጻህፍትን በየዕለቱ እየመረመሩ፣ ልባቸው ቃሉን ለመቀበል ዝግጁ ነበር። \v 12 ስለዚህ ከእነርሱ ብዙዎች አመኑ፤በተጨማሪ አንዳንድ የከበሩ የግሪክ ሴቶችና ሌሎች ወንድሞችም አመኑ። \ No newline at end of file diff --git a/17/13.txt b/17/13.txt index 3f2ba8f..2335525 100644 --- a/17/13.txt +++ b/17/13.txt @@ -1 +1 @@ -\v 13 \v 14 \v 15 13. በተሰሎንቄ የነበሩ አይሁድም ጳውሎስ በቤርያም ደግሞ ቃሉን እንደ ሰበከ ባወቁ ጊዜ፣ ወደዚያ ሄደው ሕዝቡን በማነሣሣት አወኩ።14. ወንድሞችም ወዲያው ጳውሎስን ወደ ባሕሩ አካባቢ እንዲሄድ አደረጉ ፤ ስላስና ጢሞቴዎስ ግን እዚያው ቆዩ። 15. ጳውሎስን የሸኙት ሰዎችም እስከ አቴና ድረስ ወሰዱት። ከዚያም ሲነሡ፥ ሲላስና ጢሞቴዎስ በተቻላቸው ፍጥነት ወደ እነሱ እንዲመጡ የሚል መልእክት ከጳውሎስ ተቀብለው ሄዱ። \ No newline at end of file +\v 13 በተሰሎንቄ የነበሩ አይሁድም ጳውሎስ በቤርያም ደግሞ ቃሉን እንደ ሰበከ ባወቁ ጊዜ፣ ወደዚያ ሄደው ሕዝቡን በማነሣሣት አወኩ። \v 14 ወንድሞችም ወዲያው ጳውሎስን ወደ ባሕሩ አካባቢ እንዲሄድ አደረጉ ፤ ስላስና ጢሞቴዎስ ግን እዚያው ቆዩ። \v 15 ጳውሎስን የሸኙት ሰዎችም እስከ አቴና ድረስ ወሰዱት። ከዚያም ሲነሡ፥ ሲላስና ጢሞቴዎስ በተቻላቸው ፍጥነት ወደ እነሱ እንዲመጡ የሚል መልእክት ከጳውሎስ ተቀብለው ሄዱ። \ No newline at end of file diff --git a/17/16.txt b/17/16.txt index 80e160f..e8640ca 100644 --- a/17/16.txt +++ b/17/16.txt @@ -1 +1 @@ -\v 16 \v 17 16. ጳውሎስ አቴና ተቀምጦ እየጠበቃቸው ሳለ፥ከተማዋ በጣዖት የተሞላች መሆንዋን ሲያይ፣መንፈሱ በውስጡ ተበሳጨበት።17. ስለዚህም ነገር በምኩራብ ከሚያገኛቸው አይሁድ፣ እግዚዘብሔርንም ከሚያመልኩ ሌሎች ሰዎች፣ እንዲሁም በገበያ ቦታ ከሚያገኛቸው ሰዎች ጋር ይነጋገር ነበር። \ No newline at end of file +\v 16 ጳውሎስ አቴና ተቀምጦ እየጠበቃቸው ሳለ፥ከተማዋ በጣዖት የተሞላች መሆንዋን ሲያይ፣መንፈሱ በውስጡ ተበሳጨበት። \v 17 ስለዚህም ነገር በምኩራብ ከሚያገኛቸው አይሁድ፣ እግዚዘብሔርንም ከሚያመልኩ ሌሎች ሰዎች፣ እንዲሁም በገበያ ቦታ ከሚያገኛቸው ሰዎች ጋር ይነጋገር ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/17/18.txt b/17/18.txt index 4df9944..bff53fe 100644 --- a/17/18.txt +++ b/17/18.txt @@ -1 +1 @@ -\v 18 18. ኬኤፌቆስና ከኢስጦኢኮች ወገን የሆኑ አንዳንድ ፈላስፎችም ደግሞ አገኙት፥ ከእነርሱም አንዳንዶች ፣«ይህ ለፍላፊ ምን እያለ ነው?»አሉ ሌሎቹ ደግሞ፣ ስለ ኢያሱስና ስለ ትንሣኤው ሲሰብክ ስለ ሰሙት፣ «ስለ እንግዳ አማልክት የሚሰብክ ይመስላል» አሉ። \ No newline at end of file +\v 18 ኬኤፌቆስና ከኢስጦኢኮች ወገን የሆኑ አንዳንድ ፈላስፎችም ደግሞ አገኙት፥ ከእነርሱም አንዳንዶች ፣«ይህ ለፍላፊ ምን እያለ ነው?»አሉ ሌሎቹ ደግሞ፣ ስለ ኢያሱስና ስለ ትንሣኤው ሲሰብክ ስለ ሰሙት፣ «ስለ እንግዳ አማልክት የሚሰብክ ይመስላል» አሉ። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 0f02e8e..5782c47 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -271,6 +271,12 @@ "16-37", "16-40", "17-01", - "17-03" + "17-03", + "17-05", + "17-08", + "17-10", + "17-13", + "17-16", + "17-18" ] } \ No newline at end of file