Tue Aug 01 2017 17:02:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
5bb0118d33
commit
67ccb43695
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 5 ጴጥሮስም በወኅኒው ይጠበቅ ነበር፤ ነገር ግን ስለ እርሱ ጉባኤው ወደ እግዚአብሔር አጥብቆ ይጸልይ ነበር። \v 6 ሄሮድስ ሊያወጣው ባሰበበት በዚያ ሌሊት፣ ጴጥሮስ በሁለት ሰንሰለቶች ታስሮ በሩን በሚጠብቁ ከሁለት ወታደሮች መካከል ተኝቶ ነበር። በበሩ ፊት የነበሩ ጠባቂዎች ወኅኒውን ይጠብቁ ነበር።
|
||||
\v 5 ጴጥሮስም በወኅኒው ይጠበቅ ነበር፤ ነገር ግን ስለ እርሱ ጉባኤው ወደ እግዚአብሔር አጥብቆ ይጸልይ ነበር። \v 6 ሄሮድስ ሊያወጣው ባሰበበት በዚያ ሌሊት፣ ጴጥሮስ በሁለት ሰንሰለቶች ታስሮ በሩን በሚጠብቁ ሁለት ወታደሮች መካከል ተኝቶ ነበር።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 9 ጴጥሮስም መልአኩን ተከትሎ ወደ ውጭ ወጣ። መልአኩ ያደረገው ነገር በእውን እንደ ሆነ አላወቀም። ራእይ ያየ መሰለው። \v 10 የመጀመሪያውንና ሁለተኛውን ዘብ እንዳለፉ፣ ወደ ከተማይቱ ወደሚያወጣው የብረት በር ደረሱ፤ እርሱም ዐውቆ ተከፈተላቸው። እነርሱም ወጥተው በአንድ መንገድ በኩል ወረዱ፤ መልአኩም ወዲያውኑ ተለየው።
|
||||
\v 9 ጴጥሮስም መልአኩን ተከትሎ ወደ ውጭ ወጣ። መልአኩ ያደረገው ነገር በእውን እንደ ሆነ ጴጥሮስ አላወቀም። ራእይ ያየ መሰለው። \v 10 የመጀመሪያውንና ሁለተኛውን ዘብ እንዳለፉ፣ ወደ ከተማይቱ ወደሚያወጣው የብረት በር ደረሱ፤ እርሱም ዐውቆ ተከፈተላቸው። እነርሱም ወጥተው በአንድ መንገድ በኩል ወረዱ፤ መልአኩም ወዲያውኑ ተለየው።
|
|
@ -201,9 +201,9 @@
|
|||
"11-29",
|
||||
"12-01",
|
||||
"12-03",
|
||||
"12-05",
|
||||
"12-07",
|
||||
"12-09",
|
||||
"12-11",
|
||||
"12-13",
|
||||
"12-16",
|
||||
"12-18",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue