diff --git a/03/01.txt b/03/01.txt index 78c445a..d4a1b7f 100644 --- a/03/01.txt +++ b/03/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 3 \v 1 \v 2 \v 3 1 ጴጥሮስና ዮሐንስ በጸሎት ጊዜ በዘጠኝ ሰዓት ወደ ቤተ መቅደስ ይወጡ ነበር። 2 ውብ ተብሎ በሚጠራው ቤተ መቅደሱ በር ላይ በየቀኑ በሸክም መጥቶ የሚቀመጥ ከልደት ጀምቶ ዐንካሳ የሆነ አንድ ሰው ነበር፤ ይህም የሚደረገው ወደ ቤተ መቅደሱ ከሚገቡ ሰዎች ምጽዋት መለመን እንዲችል ነው። 3 ጴጥሮስንና ዮሐንስን ወደ ቤተ መቅደሱ ሊገቡ ሲሉ ባያቸው ጊዜ ምጽዋት ለመነ። \ No newline at end of file +\c 3 \v 3 \v 1 ጴጥሮስና ዮሐንስ በጸሎት ጊዜ በዘጠኝ ሰዓት ወደ ቤተ መቅደስ ይወጡ ነበር። \v 2 ውብ ተብሎ በሚጠራው ቤተ መቅደሱ በር ላይ በየቀኑ በሸክም መጥቶ የሚቀመጥ ከልደት ጀምቶ ዐንካሳ የሆነ አንድ ሰው ነበር፤ ይህም የሚደረገው ወደ ቤተ መቅደሱ ከሚገቡ ሰዎች ምጽዋት መለመን እንዲችል ነው።\v 3 ጴጥሮስንና ዮሐንስን ወደ ቤተ መቅደሱ ሊገቡ ሲሉ ባያቸው ጊዜ ምጽዋት ለመነ። \ No newline at end of file