Mon Aug 07 2017 13:05:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
95503fd8eb
commit
5bd7323616
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 4 በየሰንበቱም በየምኵራብ ውስበመገኘት እያነጋገሯቸው፣ አይሁድና ግሪኮችን እያስረዳ ያሳምናቸው ነበር። \v 5 ሲላስና ጢሞቴዎስ ከመቄዶንያ እርሱ ወዳለበት በወረዱ ጊዜ ግን ፥ ጳውሎስ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ለአይሁድ እንዲመሰክር መንፈስ ቅዱስ ገፋፋው። \v 6 አይሁድ በተቃወሙትና በተሳደቡ ጊዜ ጳውሎስ ልብሱን እያራገፈባቸው ፣ «ደማችሁ በራሳችሁ ላይ ይሁን፤ እኔ ንጹሕ ነኝ፤ ከአሁን ጀምሮ ወደ አሕዛብ እሄዳለው» አላቸው።
|
||||
\v 4 በየሰንበቱም በየምኵራብ ውስጥ በመገኘት እያነጋገሯቸው፣ አይሁድና ግሪኮችን እያስረዳ ያሳምናቸው ነበር። \v 5 ሲላስና ጢሞቴዎስ ከመቄዶንያ እርሱ ወዳለበት በወረዱ ጊዜ ግን ፥ ጳውሎስ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ለአይሁድ እንዲመሰክር መንፈስ ቅዱስ ገፋፋው። \v 6 አይሁድ በተቃወሙትና በተሳደቡ ጊዜ ጳውሎስ ልብሱን እያራገፈባቸው ፣ «ደማችሁ በራሳችሁ ላይ ይሁን፤ እኔ ንጹሕ ነኝ፤ ከአሁን ጀምሮ ወደ አሕዛብ እሄዳለው» አላቸው።
|
Loading…
Reference in New Issue