Tue Aug 23 2016 09:10:39 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
ef13668da0
commit
5ac4d3e2a5
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 13 \v 14 13 የአብርሃም፣ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ፣ የአባቶቻችን አምላክ አገልጋዩን ኢየሱስን አክብሮታል። እርሱ አሳልፋችሁ የሰጣችሁትና ጲላጦስ ሊፈታው ወስኖ ሳለ በፊቱ የከዳችሁት ነው። 14 ቅዱሱንና ጻድቁን ካዳችሁት፤ በእርሱም ፈንታ ነፍሰ ገዳይ እንዲፈታላችሁ ለመናችሁ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 15 \v 16 15 እግዚአብሔር ከሙታን ያስነሣውን የሕይወትን ጌታ ገደላችሁት፤ እኛም የዚህ ምስክሮች ነን። 16 በእርሱ ስም ማመን አሁን የምታዩትንና የምታውቁትን ይህን ሰው ብርቱ አድርጎታል። አዎ፣ በኢየሱስ ያለው እምነቱ ሁላችሁ ባላችሁበት ይህን ፍጹም ጤንነት ሰጠው።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 17 \v 18 17 አሁን ወንድሞች ሆይ፣ አለቆቻችሁም እንዳደረጉት ባለማወቅ ያደረጋችሁት እንደ ሆነ ዐውቃለሁ። 18 ነገር ግን እግዚአብሔር በነቢያቱ ሁሉ አፍ የእርሱ ክርስቶስ መከራ መቀበል እንዳለበት አስቀድሞ የተናገረውን አሁን ፈጸመው።
|
Loading…
Reference in New Issue