diff --git a/09/20.txt b/09/20.txt new file mode 100644 index 0000000..5e7baf3 --- /dev/null +++ b/09/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 \v 22 20 ወዲያውም ኢየሱስን የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ በምኵራብ ውስጥ ዐወጀ። 21 የሰሙትም ሁሉ በመደነቅ እንዲህ አሉ፤ “ይህ ሰው በኢየሩሳሌም ይህን ስም የሚጠሩትን ያጠፋው አይደለምን? የመጣውም አስሮ ወደ ሊቀ ካህናቱ ሊያቀርባቸው ነው።” 22 ሳውል ግን ለመስበክ በረታ፣ በደማስቆ ይኖሩ የነበሩ አይሁድንም ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑን በማረጋገጥ ግራ አጋባቸው። \ No newline at end of file diff --git a/09/23.txt b/09/23.txt new file mode 100644 index 0000000..10fb43a --- /dev/null +++ b/09/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 \v 25 23 ከብዙ ቀን በኋላ፣ አይሁድ ሊገድሉት ዐሰቡ። 24 ሳውል ግን ዐሳባቸውን ዐወቀባቸው። ሊገድሉት የከተማይቱን በሮች ቀንም ሌሊትም ይጠብቁ ነበር። 25 ደቀ መዛሙርቱ ግን በግድግዳው በኩል በቅርጫት አወረዱት። \ No newline at end of file diff --git a/09/26.txt b/09/26.txt new file mode 100644 index 0000000..249f629 --- /dev/null +++ b/09/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 \v 27 26 ሳውል ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሶ በመጣ ጊዜ፣ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ለመገናኘት ሞከረ፤ ነገር ግን ደቀ መዝሙር መሆኑን በመጠራጠር ሁሉም ፈሩት። 27 ይሁን እንጂ፣ በርናባስ ወስዶ ወደ ደቀ መዛሙርቱ አቀረበው። ሳውል ጌታን በመንገድ ላይ እንዴት እንዳየው፣ ጌታም እንደ ተናገረው፣ በኢየሱስ ስም ደማስቆ ውስጥ በድፍረት እንዴት እንደ ሰበከም ነገራቸው። \ No newline at end of file diff --git a/09/28.txt b/09/28.txt new file mode 100644 index 0000000..5c71b67 --- /dev/null +++ b/09/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 \v 29 \v 30 28 ሳውል ኢየሩሳሌም ውስጥ ሲገባና ከዚያም ሲወጣ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተገናኘ። በጌታ ኢየሱስ ስም በድፍረት ተናገረ፤ 29 ከግሪክ አይሁድ ጋርም ተከራከረ፤ ሊገድሉት ሙከራ ማድረጋቸውን ግን አላቋረጡም። 30 ወንድሞች ስለዚህ ባወቁ ጊዜ ወደ ቂሣርያ አውርደው ወደ ጠርሴስ ላኩት። \ No newline at end of file