From 4b27db7beee44a11abcf28554f9d516936cafd42 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Tue, 1 Aug 2017 11:32:10 +0300 Subject: [PATCH] Tue Aug 01 2017 11:32:09 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 02/14.txt | 2 +- 02/16.txt | 6 ++++-- manifest.json | 2 +- 3 files changed, 6 insertions(+), 4 deletions(-) diff --git a/02/14.txt b/02/14.txt index 9bafeb2..3713f79 100644 --- a/02/14.txt +++ b/02/14.txt @@ -1 +1 @@ -\v 14 ነገር ግን ጴጥሮስ ከዐሥራ አንዱ ጋር ቆሞ፣ ድምፁን ከፍ በማድረግ እንደዚህ አላቸው፤ “የይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሁሉ፣ ይህ ለእናንተ የታወቀ ይሁን፤ የምናገረውን አድምጡ። \v 15 እነዚህ ሰዎች እናንተ እንደምታስቡት አልሰከሩም፤ ምክንያቱም ከቀኑ ሦስተኛ ሰዓት ነው። \ No newline at end of file +\v 14 ነገር ግን ጴጥሮስ ከዐሥራ አንዱ ጋር ቆሞ፣ ድምፁን ከፍ በማድረግ እንደዚህ አላቸው፤ “የይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሁሉ፣ ይህ ለእናንተ የታወቀ ይሁን፤ የምናገረውንም አድምጡ። \v 15 እነዚህ ሰዎች እናንተ እንደምታስቡት አልሰከሩም፤ ምክንያቱም ገና ከቀኑ ሦስተኛ ሰዓት ነው። \ No newline at end of file diff --git a/02/16.txt b/02/16.txt index aa7534a..89ef7a6 100644 --- a/02/16.txt +++ b/02/16.txt @@ -1,2 +1,4 @@ -\v 16 ነገር ግን ይህ በነቢዩ ኢዩኤል የተነገረው ነው፦ -\v 17 ‘በመጨረሻዎቹ ቀናት ይህ ይሆናል፣’ እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፤ ‘መንፈሴን ሥጋ በለበሱ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፣ ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ፣ ወጣቶቻችሁም ራእይ ያያሉ፣ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ። \ No newline at end of file +\v 16 ነገር ግን በነቢዩ በኢዩኤል ይህ ተነግሯል፦ +\v 17 ‘በመጨረሻዎቹ ቀናት ይህ ይሆናል፣’ + +እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፤ ‘መንፈሴን ሥጋ በለበሱ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፣ ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ፣ ወጣቶቻችሁም ራእይ ያያሉ፣ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index b519223..0b8de10 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -53,7 +53,7 @@ "02-05", "02-08", "02-12", - "02-16", + "02-14", "02-18", "02-20", "02-22",