From 471342fa32dbed93676eaecba93eb37e62185a42 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Thu, 25 Aug 2016 07:07:02 -0700 Subject: [PATCH] Thu Aug 25 2016 07:07:01 GMT-0700 (Pacific Daylight Time) --- 13/09.txt | 2 +- 13/11.txt | 2 +- 13/13.txt | 2 +- 13/16.txt | 2 +- 13/19.txt | 2 +- manifest.json | 7 ++++++- 6 files changed, 11 insertions(+), 6 deletions(-) diff --git a/13/09.txt b/13/09.txt index 9373f7d..5b40f56 100644 --- a/13/09.txt +++ b/13/09.txt @@ -1 +1 @@ -\v 9 \v 10 9 ደግሞ ጳውሎስ የተባለው ሳውል ግን በመንፈስ ቅዱስ ተሞላ፤ ትኩር ብሎም ተመለከተውና 10 እንዲህ አለው፤ “አንተ የዲያብሎስ ልጅ፣ ክፋትና ተንኮል ሁሉ የሞላብህ ነህ። የጽድቅ ሁሉ ጠላት ነህ። የቀናችውን የጌታን መንገድ ማጣመምህን አታቆምምን? \ No newline at end of file +\v 9 ደግሞ ጳውሎስ የተባለው ሳውል ግን በመንፈስ ቅዱስ ተሞላ፤ ትኩር ብሎም ተመለከተውና \v 10 እንዲህ አለው፤ “አንተ የዲያብሎስ ልጅ፣ ክፋትና ተንኮል ሁሉ የሞላብህ ነህ። የጽድቅ ሁሉ ጠላት ነህ። የቀናችውን የጌታን መንገድ ማጣመምህን አታቆምምን? \ No newline at end of file diff --git a/13/11.txt b/13/11.txt index ec5e6a0..26df74b 100644 --- a/13/11.txt +++ b/13/11.txt @@ -1 +1 @@ -\v 11 \v 12 11 አሁንም ተመልከት፤ የጌታ እጅ በአንተ ላይ ነችና ትታወራለህ። ለጥቂት ጊዜ ፀሐይን አታይም።” ወዲያውኑ ጨለማና ጭጋግ ወደቀበት። እጁንም ይዘው እንዲመሩት ሰዎችን እየጠየቀ ይዘዋወር ጀመር። 12 አገረ ገዡ የሆነውን ካየ በኋላ፣ ስለ ኢየሱስ በቀረበው ትምህርት ስለ ተደነቀ፣ አመነ። \ No newline at end of file +\v 11 አሁንም ተመልከት፤ የጌታ እጅ በአንተ ላይ ነችና ትታወራለህ። ለጥቂት ጊዜ ፀሐይን አታይም።” ወዲያውኑ ጨለማና ጭጋግ ወደቀበት። እጁንም ይዘው እንዲመሩት ሰዎችን እየጠየቀ ይዘዋወር ጀመር። \v 12 አገረ ገዡ የሆነውን ካየ በኋላ፣ ስለ ኢየሱስ በቀረበው ትምህርት ስለ ተደነቀ፣ አመነ። \ No newline at end of file diff --git a/13/13.txt b/13/13.txt index d60e231..6f1a511 100644 --- a/13/13.txt +++ b/13/13.txt @@ -1 +1 @@ -\v 13 \v 14 \v 15 13 ጳውሎስና ጓድኞቹም በመርከብ ከጳፉ ተነሥተው በጵንፍልያ ወዳለችው ወደ ጴርጌን መጡ። ዮሐንስ ግን ትቶአቸው ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። 14 ጳውሎስና ጓደኞቹ ከጴርጌን ተጕዘው የጲስድያ ወደ ሆነችው አንጾኪያ መጡ። በዚያ በሰንበት ቀን ወደ ምኵራብ ገብተው ተቀመጡ። 15 ሕግና ነቢያት ከተነበቡ በኋላ፣ የምኵራብ አለቆች፣ “ወንድሞች ሆይ፣ እዚህ ላሉት ሕዝብ የሚሆን የሚያበረታታ መልእክት ካላችሁ፣ ተናገሩ” በማለት መልእክት ላኩላቸው። \ No newline at end of file +\v 13 ጳውሎስና ጓድኞቹም በመርከብ ከጳፉ ተነሥተው በጵንፍልያ ወዳለችው ወደ ጴርጌን መጡ። ዮሐንስ ግን ትቶአቸው ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። \v 14 ጳውሎስና ጓደኞቹ ከጴርጌን ተጕዘው የጲስድያ ወደ ሆነችው አንጾኪያ መጡ። በዚያ በሰንበት ቀን ወደ ምኵራብ ገብተው ተቀመጡ። \v 15 ሕግና ነቢያት ከተነበቡ በኋላ፣ የምኵራብ አለቆች፣ “ወንድሞች ሆይ፣ እዚህ ላሉት ሕዝብ የሚሆን የሚያበረታታ መልእክት ካላችሁ፣ ተናገሩ” በማለት መልእክት ላኩላቸው። \ No newline at end of file diff --git a/13/16.txt b/13/16.txt index 441aabf..5ed37ad 100644 --- a/13/16.txt +++ b/13/16.txt @@ -1 +1 @@ -\v 16 \v 17 \v 18 16 ጳውሎስም ቆመና በእጁ ምልክት ሰጥቶ እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል ሰዎችና እናንተ እግዚአብሔርን የምታከብሩ፣ ስሙ። 17 የዚህ የእስራኤል ሕዝብ አምላክ አባቶቻችንን መርጦ በግብፅ ይኖሩ በነበሩበት ጊዜ ሕዝቡን አበዛላቸው፤ በተዘረጋችም ክንድ መርቶ ከዚያ አወጣቸው። 18 ለአርባ ዓመታት ገደማ በምድረ በዳ ታገሣቸው። \ No newline at end of file +\v 16 ጳውሎስም ቆመና በእጁ ምልክት ሰጥቶ እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል ሰዎችና እናንተ እግዚአብሔርን የምታከብሩ፣ ስሙ። \v 17 የዚህ የእስራኤል ሕዝብ አምላክ አባቶቻችንን መርጦ በግብፅ ይኖሩ በነበሩበት ጊዜ ሕዝቡን አበዛላቸው፤ በተዘረጋችም ክንድ መርቶ ከዚያ አወጣቸው። \v 18 ለአርባ ዓመታት ገደማ በምድረ በዳ ታገሣቸው። \ No newline at end of file diff --git a/13/19.txt b/13/19.txt index 88cd200..6d1db59 100644 --- a/13/19.txt +++ b/13/19.txt @@ -1 +1 @@ -\v 19 \v 20 19 በከነዓን ምድርም ሰባት ሕዝቦች ካጠፉ በኋላ፣ ምድራቸውን ለሕዝባችን ርስት አድርጎ ሰጠ። 20 እነዚህ ሁኔታዎች ሁሉ በአራት መቶ ሃምሳ ዓመታት ውስጥ ተፈጸመ። ከእነዚህ ነገሮች ሁሉ በኋላ እግዚአብሔር እስከ ነቢዩ ሳሙኤል ድረስ መሳፍንትን ሰጣቸው። \ No newline at end of file +\v 19 በከነዓን ምድርም ሰባት ሕዝቦች ካጠፉ በኋላ፣ ምድራቸውን ለሕዝባችን ርስት አድርጎ ሰጠ። \v 20 እነዚህ ሁኔታዎች ሁሉ በአራት መቶ ሃምሳ ዓመታት ውስጥ ተፈጸመ። ከእነዚህ ነገሮች ሁሉ በኋላ እግዚአብሔር እስከ ነቢዩ ሳሙኤል ድረስ መሳፍንትን ሰጣቸው። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index dc244dd..7b731a5 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -210,6 +210,11 @@ "12-24", "13-01", "13-04", - "13-06" + "13-06", + "13-09", + "13-11", + "13-13", + "13-16", + "13-19" ] } \ No newline at end of file