diff --git a/07/31.txt b/07/31.txt index 2f8bcd5..0103d5f 100644 --- a/07/31.txt +++ b/07/31.txt @@ -1 +1 @@ -\v 32 31 \v 31 ሙሴ እሳቱን ሲያይ በሚታየው ተደነቀ፤ ሊመለከተው ሲቀርብም፣ እንዲህ የሚል የጌታ ድምፅ መጣ፤ 32 ‘እኔ የአባቶችህ አምላክ፣ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ ነኝ።’ ሙሴ ተንቀጠቀጠ፣ መመልከትም አልቻለም። \ No newline at end of file +\v 31 ሙሴ እሳቱን ሲያይ በሚታየው ተደነቀ፤ ሊመለከተው ሲቀርብም፣ እንዲህ የሚል የጌታ ድምፅ መጣ፤ \v 32 ‘እኔ የአባቶችህ አምላክ፣ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ ነኝ።’ ሙሴ ተንቀጠቀጠ፣ መመልከትም አልቻለም። \ No newline at end of file diff --git a/07/33.txt b/07/33.txt index 0dbbbe6..cc29020 100644 --- a/07/33.txt +++ b/07/33.txt @@ -1 +1 @@ -\v 33 \v 34 33 ጌታም ለሙሴ እንዲህ አለ፤ ‘የቆምህበት ስፍራ ቅዱስ ስፍራ ነውና ጫማህን አውልቅ። 34 በግብፅ ውስጥ ያሉትን የሕዝቦቼን ሥቃይ በእርግጥ አይቻለሁ፤ የሥቃይ ጩኸታቸውን ሰምቻለሁ፤ ላድናቸውም ወርጃለሁ አሁን ና፣ ወደ ግብፅ እልክሃለሁ።’ \ No newline at end of file +\v 33 ጌታም ለሙሴ እንዲህ አለ፤ ‘የቆምህበት ስፍራ ቅዱስ ስፍራ ነውና ጫማህን አውልቅ። \v 34 በግብፅ ውስጥ ያሉትን የሕዝቦቼን ሥቃይ በእርግጥ አይቻለሁ፤ የሥቃይ ጩኸታቸውን ሰምቻለሁ፤ ላድናቸውም ወርጃለሁ አሁን ና፣ ወደ ግብፅ እልክሃለሁ።’ \ No newline at end of file diff --git a/07/35.txt b/07/35.txt index c63d025..30ab590 100644 --- a/07/35.txt +++ b/07/35.txt @@ -1 +1 @@ -\v 35 \v 36 \v 37 35 “በእኛ ላይ ገዥና ዳኛ ያደረገህ ማን ነው?” ባሉ ጊዜ ተቀባይነትን ያሳጡት ይህ ሙሴ፦ እግዚአብሔር ገዥም ታዳጊም አድርጎ የላከው ነው። እግዚአብሔር ሙሴን በቊጥቋጦው ውስጥ በታየው መልአክ እጅ ላከው። 36 በግብፅና በቀይ ባሕር፣ በአርባ ዓመታቱ ወቅትም በምድረ በዳ ተአምራትንና ምልክቶችን ካደረገ በኋላ፣ ሙሴ ሕዝቡን ከግብፅ አወጣቸው። 37 ‘እግዚአብሔር ከወንድሞቻችሁ መካከል እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስነሣላችኋል’ ብሎ ለእስራኤል ሕዝብ የተናገረው ያው ሙሴ ነው። \ No newline at end of file +\v 35 “በእኛ ላይ ገዥና ዳኛ ያደረገህ ማን ነው?” ባሉ ጊዜ ተቀባይነትን ያሳጡት ይህ ሙሴ፦ እግዚአብሔር ገዥም ታዳጊም አድርጎ የላከው ነው። እግዚአብሔር ሙሴን በቊጥቋጦው ውስጥ በታየው መልአክ እጅ ላከው። \v 36 በግብፅና በቀይ ባሕር፣ በአርባ ዓመታቱ ወቅትም በምድረ በዳ ተአምራትንና ምልክቶችን ካደረገ በኋላ፣ ሙሴ ሕዝቡን ከግብፅ አወጣቸው። \v 37 ‘እግዚአብሔር ከወንድሞቻችሁ መካከል እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስነሣላችኋል’ ብሎ ለእስራኤል ሕዝብ የተናገረው ያው ሙሴ ነው። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index b9b3c10..2f3d4e8 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -119,6 +119,9 @@ "07-20", "07-22", "07-26", - "07-29" + "07-29", + "07-31", + "07-33", + "07-35" ] } \ No newline at end of file