diff --git a/13/32.txt b/13/32.txt index 1ecbb24..a3cac2c 100644 --- a/13/32.txt +++ b/13/32.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -32 \v 32 ስለሆነም እኛ ለአባቶቻችን ስለ ተሰጠው ተስፋ የሚናገር የምሥራች እናመጣላችኋለን፤ 33 \v 33 እግዚአብሔር ኢየሱስን ከሙታን በማስነሣት እነዚህን ተስፋዎች ለእኛ ለልጆቻቸው ጠብቆአል። ይህም ደግሞ በሁለተኛው መዝሙር፦ -‘አንተ ልጄ ነህ፣ እኔ ዛሬ ወለድሁህ’ ተብሎ የተጻፈ ነው።’ 34 \v 34 ደግሞም ሥጋው እንዳይበሰብስ ከሙታን እንዳስነሣው፦ ‘የተቀደሰውንና እውነተኛውን የዳዊት በረከት እሰጥሃለሁ’ ብሎ ተናግሯል። \ No newline at end of file +\v 32 ስለሆነም እኛ ለአባቶቻችን ስለ ተሰጠው ተስፋ የሚናገር የምሥራች እናመጣላችኋለን፤ \v 33 እግዚአብሔር ኢየሱስን ከሙታን በማስነሣት እነዚህን ተስፋዎች ለእኛ ለልጆቻቸው ጠብቆአል። ይህም ደግሞ በሁለተኛው መዝሙር፦ +‘አንተ ልጄ ነህ፣ እኔ ዛሬ ወለድሁህ’ ተብሎ የተጻፈ ነው።’ \v 34 ደግሞም ሥጋው እንዳይበሰብስ ከሙታን እንዳስነሣው፦ ‘የተቀደሰውንና እውነተኛውን የዳዊት በረከት እሰጥሃለሁ’ ብሎ ተናግሯል። \ No newline at end of file diff --git a/13/35.txt b/13/35.txt index 291e375..e9f186e 100644 --- a/13/35.txt +++ b/13/35.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 35 \v 36 \v 37 35 ደግሞ በሌላ መዝሙር፣ ‘ቅዱስህ መበስበስን እንዲያይ አትፈቅድም’ የሚለው ስለዚህ ነው። -36 ዳዊትም በዘመኑ የእግዚአብሔርን ዐሳብ አገልግሎ አንቀላፋ፤ ከአባቶቹ ጋር ተቀበረ፤ መበስበስንም ዐየ። 37 እግዚአብሔር ያስነሣው እርሱ ግን መበስበስን አላየም። \ No newline at end of file +\v 35 ደግሞ በሌላ መዝሙር፣ ‘ቅዱስህ መበስበስን እንዲያይ አትፈቅድም’ የሚለው ስለዚህ ነው። + \v 36 ዳዊትም በዘመኑ የእግዚአብሔርን ዐሳብ አገልግሎ አንቀላፋ፤ ከአባቶቹ ጋር ተቀበረ፤ መበስበስንም ዐየ። \v 37 እግዚአብሔር ያስነሣው እርሱ ግን መበስበስን አላየም። \ No newline at end of file diff --git a/13/38.txt b/13/38.txt index 0648325..2c8f076 100644 --- a/13/38.txt +++ b/13/38.txt @@ -1 +1 @@ -\v 38 \v 39 38 ስለሆነም ወንድሞች ሆይ፣ በዚህ ሰው በኩል የኃጢአት ይቅርታ እንደ ተሰበከላችሁ ይህ ለእናንተ የታወቀ ይሁን። 39 በሙሴም ሕግ እንድትጸድቁበት በማይቻላችሁ ሁሉ፣ የሚያምን ሁሉ በእርሱ ጸድቆአል። \ No newline at end of file +\v 38 ስለሆነም ወንድሞች ሆይ፣ በዚህ ሰው በኩል የኃጢአት ይቅርታ እንደ ተሰበከላችሁ ይህ ለእናንተ የታወቀ ይሁን። \v 39 በሙሴም ሕግ እንድትጸድቁበት በማይቻላችሁ ሁሉ፣ የሚያምን ሁሉ በእርሱ ጸድቆአል። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 590a787..4110594 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -220,6 +220,9 @@ "13-23", "13-26", "13-28", - "13-30" + "13-30", + "13-32", + "13-35", + "13-38" ] } \ No newline at end of file