Mon Aug 07 2017 12:15:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
012287673e
commit
2af812250c
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 25 እኩለ ሌሊት አካባቢም፣ ጳውሎስና ሲላስ እየጸለዩ በዝማሬ እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ነበር፤ ሌሎች እስረኞችም አደመጡአቸው። \v 26 ድንገትም የወኅኒው መሠረት እስከሚናጋ ድረስ ታላቅ የምድር መናወጥ ተከሠተ፤ ወዲያውም የወኅኒው ቤቱ በሮች ሁሉ ተከፈቱ፤ የታሳሪዎችም ሁሉ ሰንሰለቶች ተፈቱ።
|
||||
\v 25 እኩለ ሌሊት አካባቢም፣ ጳውሎስና ሲላስ እየጸለዩ በዝማሬ እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ነበር፤ ሌሎች እስረኞችም አደመጡአቸው። \v 26 ድንገትም የወኅኒው መሠረት እስከሚናጋ ድረስ ታላቅ የምድር መናወጥ ተከሠተ፤ ወዲያውም የወኅኒው በሮች ሁሉ ተከፈቱ፤ የታሳሪዎችም ሁሉ ሰንሰለቶች ተፈቱ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 27 የወህኒ ቤቱም ጠባቂ ከእንቅልፉ ነቅቶ በሮቹ እንደተከፈቱ አየ፤ እስረኞቹ ያመለጡ ስለ መሰለውም ሰይፉን መዞ ራሱን ሊገድል ቃጣ። \v 28 ጳውሎስ ግን በታላቅ ድምፅ፣ “ራስህን አትጉዳ! እኛ ሁላችን እዚሁ አለን” ብሎ ጮኸ።
|
||||
\v 27 የወኅኒ ጠባቂውም ከእንቅልፉ ነቅቶ በሮቹ እንደ ተከፈቱ አየ፤ እስረኞቹ ያመለጡ ስለ መሰለውም፣ ሰይፉን መዞ ራሱን ሊገድል ቃጣ። \v 28 ጳውሎስ ግን በታላቅ ድምፅ፣ “ራስህን አትጉዳ! እኛ ሁላችን እዚሁ አለን” ብሎ ጮኸ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 29 የወህኒ ቤት ጠባቂውም መብራት ለምኖ ሮጦ ወደ ውስጥ ገባ፤ በፍርሀት እየተንቀጠቀጠም በጳውሎስና በሲላስ ፊት ተደፋ። \v 30 ወደ ውጪም አስወጥቶአቸው፣ “ጌቶች፤ ለመዳን ምን ማድረግ አለብኝ?” አላቸው። \v 31 እነርሱም፣ “በጌታ ኢየሱስ እመን፤ አንተም ቤተ ሰዎችህም ትድናላችሁ” አሉት።
|
||||
\v 29 የወኅኒ ጠባቂውም መብራት ለምኖ ሮጦ ወደ ውስጥ ገባ፤ በፍርሀት እየተንቀጠቀጠም በጳውሎስና በሲላስ ፊት ተደፋ። \v 30 ወደ ውጪም አስወጥቶአቸው፣ “ጌቶች፤ ለመዳን ምን ማድረግ አለብኝ?” አላቸው። \v 31 እነርሱም፣ “በጌታ ኢየሱስ እመን፤ አንተም ቤተ ሰዎችህም ትድናላችሁ” አሉት።
|
|
@ -268,8 +268,8 @@
|
|||
"16-16",
|
||||
"16-19",
|
||||
"16-22",
|
||||
"16-25",
|
||||
"16-27",
|
||||
"16-29",
|
||||
"16-32",
|
||||
"16-35",
|
||||
"16-37",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue