diff --git a/19/03.txt b/19/03.txt new file mode 100644 index 0000000..7e22fcc --- /dev/null +++ b/19/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 3 ጳውሎስም፣”ታዲያ፣ በምን ተጠመቃችሁ?” አላቸው። እነርሱም፣ “የተጠመቅነው በዮሐንስ ጥምቀት ነው” አሉት። 4 ጳውሎስም “ዮሐንስ ያጠመቀው በንሰሓ ጥምቀት ነው፤ ሰዎች ከእነርሱ በኋላ በሚመጣው፣ በኢየሱስ ማመን እንደሚገባቸውም ነገራቸው” ብሎ አላቸአው። \ No newline at end of file diff --git a/19/05.txt b/19/05.txt new file mode 100644 index 0000000..f2b8b7f --- /dev/null +++ b/19/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 \v 7 5 ሕዝቡ ይህን ሲሰሙ፣ በጌታ ኢየሱስ ስም ተጠመቁ። 6 ጳውሎስም እጆቹን በሰዎቹ ላይ በጫነ ጊዜ፣ መንፈስ ቅዱስ ወረደባቸው፤ እነርሱም በተለየ ቋንቋ መናገርና መተንበይ ጀመሩ። 7 ቁጥራቸውም ዐሥራ ሁለት ሰዎች ያህል ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/19/08.txt b/19/08.txt new file mode 100644 index 0000000..6d7e3d1 --- /dev/null +++ b/19/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 \v 9 \v 10 8 ጳውሎስ ከዚህ በኋላ ወደ ምኩራብ ገብቶ ሦስት ወር ያህል በድፍረት ይናገር ነበር፤ ስለ እግዚአብሔር መንግሥት እየገለጠ ሰዎችንም ያነጋግር ነበር። 9 አንዳንድ አይሁድ ግን ልባቸውን አደንድነው በመቃወም በሕዝቡ ፊት የክርስቶስን መንገድ ተሳደቡ፤ ስለዚህ ጳውሎስ ትቶአቸው ሄደ፤ ያመኑትንም ከእርሱ አራቀ። ጢራኖስ በሚባል የትምህርት አዳራሽም በየዕለቱ ንግግር ያደርግ ጀመር፤ 10 በእስያ የሚኖሩ ቸይሁድና ግሪኮችም ሁሉ የጌታን ቃል እስኪሰሙ ድረስ፣ ሁለት ዓመት ያህል ቀጠለ። \ No newline at end of file diff --git a/19/11.txt b/19/11.txt new file mode 100644 index 0000000..30a7df9 --- /dev/null +++ b/19/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 11 እግዚአብሔር በጳውሎስ እጅ ታላላቅ ታምራት ያደርግ ነበር፤ 12 ስለዚህ ከጳውሎስ አካል ጨርቅ ወይም ልብስ ሲወሰድ የታመሙት ይፈወሱ ነበር፤ አጋንንትም ከሰዎች ይወጡ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/19/13.txt b/19/13.txt new file mode 100644 index 0000000..067fe66 --- /dev/null +++ b/19/13.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 13 \v 14 13 አጋንንት እናስወጣለን እያሉ ከቦታ ቦታ የሚዞሩ አይሁድ ነበሩ፤ እነርሱም የኢየሱስን ስም ለገዛ ጥቅማቸው ለማዋል፣ በክፉ መናፍስት ላይ እየጠሩ፣ “እንድትወጡ ጳውሎስ በሚሰብከው በኢየሱስ እናዛችኋለን” ይሉ ነበር። +14 ይህን ያደርጉ የነበሩትም የአይሁድ የካህናት አለቃ የነበረው የአስቄዋ ሰባት ወንድ ልጆች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/19/15.txt b/19/15.txt new file mode 100644 index 0000000..02c4b7e --- /dev/null +++ b/19/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 \v 17 15 ክፉው መንፈስም፣ “ኢየሱስን ዐውቀዋለሁ፤ ጳውሎስንም ዐውቃለሁ፤ ለመሆኑ እናንተ እነማንናችሁ?” ብለው መለሱላቸው። 16 ክፉ መንፈስ ያለበትም ሰው ዘሎ ያዛቸው፤በርትቶባቸውም እስኪበቃቸው ድረስ ደበደባቸው። ቆስለውም ከዚያ ቤት ዕራቁታቸውን ሸሹ። 17 ይህም በኤፌሶን ይኖሩ በነበሩ የአይሁድና ግሪኮችም ሁሉ ዘንድ ታወቀ። እነርሱም ሁሉ በፍርሀት ተዋጡ፤ የጌታ ኢየሱስም ስም ተከበረ። \ No newline at end of file