diff --git a/09/03.txt b/09/03.txt index 048d3ee..d7849b6 100644 --- a/09/03.txt +++ b/09/03.txt @@ -1 +1 @@ -\v 3 እየሄደ ሳለ ደማስቆ አጠገብ ሲደርስ፣ በድንገት ከሰማይ ብርሃን በዙሪያው በራበት፤ \v 4 በምድር ላይ ወደቀ፤ “ሳውል ሳውል ለምን ታሳድደኛለህ” የሚል ድምፅ ሰማ። \ No newline at end of file +\v 3 እየሄደ ሳለ ደማስቆ አጠገብ ሲደርስ፣ በድንገት ከሰማይ ብርሃን በዙሪያው በራበት፤ \v 4 በምድር ላይ ወደቀ፤ “ሳውል፣ ሳውል ለምን ታሳድደኛለህ” የሚል ድምፅ ሰማ። \ No newline at end of file diff --git a/09/05.txt b/09/05.txt index e2b8844..c5c3b7b 100644 --- a/09/05.txt +++ b/09/05.txt @@ -1 +1 @@ -\v 5 ሳውልም፣ ጌታ ሆይ፣ ማን ነህ?” ብሎ መለሰ፤ ጌታም፣ “አንተ የምታሳድደኝ ኢየሱስ ነኝ፤ \v 6 ነገር ግን ተነሥተህ ወደ ከተማው ግባ፤ ማድረግ ያለብህም ይነገርሃል” አለ። \v 7 ከዚያም ከሳውል ጋር የተጓዙት ሰዎች ድምፁን እየሰሙ፣ ማንንም ግን ሳያዩና ሳይነጋገሩ ቆሙ። \ No newline at end of file +\v 5 ሳውልም፣ "ጌታ ሆይ፣ ማን ነህ?" ብሎ መለሰ፤ ጌታም፣ “አንተ የምታሳድደኝ ኢየሱስ ነኝ፤ \v 6 ነገር ግን ተነሥተህ ወደ ከተማው ግባ፤ ማድረግ ያለብህም ይነገርሃል” አለ። \v 7 ከዚያም ከሳውል ጋር የተጓዙት ሰዎች ድምፁን እየሰሙ፣ ማንንም ግን ሳያዩና ሳይነጋገሩ ቆሙ። \ No newline at end of file diff --git a/09/13.txt b/09/13.txt index 7ffcb30..03b6974 100644 --- a/09/13.txt +++ b/09/13.txt @@ -1 +1 @@ -\v 13 ሐናንያም መልሶ እንዲህ አለ፤ “ጌታ ሆይ፣ ስለዚህ ሰው በኢየሩሳሌም ባሉት ሕዝብህ ላይ ምን ያህል ክፋት እንደፈጸመባቸው ከብዙዎች ሰምቻለሁ። \v 14 ስምህን የሚጠሩትን ሁሉ ለማሰር ከሊቀ ካህናቱ ሥልጣን ተቀብሎአል።” \v 15 ጌታ ግን መልሶ እንዲህ አለው፤ “ሂድ፤ እርሱ በአሕዛብ፣ በነገሥታትና በእስራኤል ልጆች ፊት ስሜን ለመሸከም የተመረጠ ዕቃየ ነውና፤ \v 16 ስለ ስሜ ሲል ምን ያህል መከራ መቀበል እንዳለበትም አሳየዋለሁና። \ No newline at end of file +\v 13 ሐናንያም መልሶ እንዲህ አለ፤ “ጌታ ሆይ፣ ስለዚህ ሰው በኢየሩሳሌም ባሉት ሕዝብህ ላይ ምን ያህል ክፋት እንደ ፈጸመባቸው ከብዙዎች ሰምቻለሁ። \v 14 ስምህን የሚጠሩትን ሁሉ ለማሰር ከሊቀ ካህናቱ ሥልጣን ተቀብሎአል።” \v 15 ጌታ ግን መልሶ እንዲህ አለው፤ “ሂድ፤ እርሱ በአሕዛብ፣ በነገሥታትና በእስራኤል ልጆች ፊት ስሜን ለመሸከም የተመረጠ ዕቃየ ነውና፤ \v 16 ስለ ስሜ ሲል ምን ያህል መከራ መቀበል እንዳለበትም አሳየዋለሁና። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 96eeb1a..99ed11b 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -155,10 +155,10 @@ "08-36", "08-39", "09-01", + "09-03", "09-05", "09-08", "09-10", - "09-13", "09-17", "09-20", "09-23",