diff --git a/15/39.txt b/15/39.txt index f9ce2f5..2fbd4c2 100644 --- a/15/39.txt +++ b/15/39.txt @@ -1 +1 @@ -39. \v 39 በመካከላቸው ከፍተኛ አለምስማማት ስለተፈጠረም ተለያዩ፤በርናባሳም ማርቆስን ይዞ ወደ ቆጵሮስ በመርከብ ሄደ።40. \v 40 ጳውሎስ ግን ሲላስን መርጦ፣ወንድሞች ለጌታ ጸጋ ከሰጡት በኋላ፣ተለይቶአቸው ሄደ።41. \v 41 ከዚያም አብያተ ክርስቲያነትን እያበረታታ በሶሪያና በኪልቅያ ይዞር ነበር። \ No newline at end of file +\v 39 በመካከላቸው ከፍተኛ አለምስማማት ስለተፈጠረም ተለያዩ፤በርናባሳም ማርቆስን ይዞ ወደ ቆጵሮስ በመርከብ ሄደ። \v 40 ጳውሎስ ግን ሲላስን መርጦ፣ወንድሞች ለጌታ ጸጋ ከሰጡት በኋላ፣ተለይቶአቸው ሄደ። \v 41 ከዚያም አብያተ ክርስቲያነትን እያበረታታ በሶሪያና በኪልቅያ ይዞር ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/16/01.txt b/16/01.txt index 59e4341..983b0bf 100644 --- a/16/01.txt +++ b/16/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 16 \v 1 \v 2 \v 3 1 ጳውሎስ ወደ ደርቤና ወደ ልስጥራን መጣ፤ ከዚያም እናቱ አይሁዳዊት አማኝ የሆነች፣ አባቱ ግን ግሪካዊ የሆነ ጢሞቴዎስ የሚባል አንድ ደቀ መዝሙር አገኘ። 2 በልስጥራንና በኢቆንዮን የነበሩ ወንድሞችም ስለ እርሱ ጥሩ ምስክርነት ነበራቸው። 3 ጳውሎስም እርሱን ይዞ መጓዝ ፈለገ፤ በዚያ አካባቢ ስለ ነበሩ አይሁድ ሲልም ገረዘው፤ አባቱ የግሪክ ሰው እንደ ሆነ ሁሉም ያውቁ ነበርና። \ No newline at end of file +\c 16 \v 1 ጳውሎስ ወደ ደርቤና ወደ ልስጥራን መጣ፤ ከዚያም እናቱ አይሁዳዊት አማኝ የሆነች፣ አባቱ ግን ግሪካዊ የሆነ ጢሞቴዎስ የሚባል አንድ ደቀ መዝሙር አገኘ። \v 2 በልስጥራንና በኢቆንዮን የነበሩ ወንድሞችም ስለ እርሱ ጥሩ ምስክርነት ነበራቸው። \v 3 ጳውሎስም እርሱን ይዞ መጓዝ ፈለገ፤ በዚያ አካባቢ ስለ ነበሩ አይሁድ ሲልም ገረዘው፤ አባቱ የግሪክ ሰው እንደ ሆነ ሁሉም ያውቁ ነበርና። \ No newline at end of file diff --git a/16/04.txt b/16/04.txt index 7c677a4..868828b 100644 --- a/16/04.txt +++ b/16/04.txt @@ -1 +1 @@ -\v 4 \v 5 4 በየከተሞቹ በሚዞሩበት ጊዜ፣ አብያተ ክርስቲያናት እንዲጠብቁት በኢየሩሳሌም የነበሩ ሐዋርያትና ሽማግሌዎች የጻፉትን መመሪያ ሰጡአቸው። 5 ስለዚህ አብያተ ክርስቲያናቱ በእምነት እየበረቱ፣ ቁጥራቸውም በየዕለቱ እየጨመረ ነበር። \ No newline at end of file +\v 4 በየከተሞቹ በሚዞሩበት ጊዜ፣ አብያተ ክርስቲያናት እንዲጠብቁት በኢየሩሳሌም የነበሩ ሐዋርያትና ሽማግሌዎች የጻፉትን መመሪያ ሰጡአቸው። \v 5 ስለዚህ አብያተ ክርስቲያናቱ በእምነት እየበረቱ፣ ቁጥራቸውም በየዕለቱ እየጨመረ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/16/06.txt b/16/06.txt index 375ff1b..97c9d27 100644 --- a/16/06.txt +++ b/16/06.txt @@ -1 +1 @@ -\v 6 \v 7 \v 8 6 በእስያ አውራጃ ቃሉን እንዳይሰብኩ መንፈስ ቅዱስ ስለ ከለከላቸው፣ ጳውሎስና ባልደረቦቹ በፍርግያና በገላትያ አውራጃዎች አድርገው ዐለፉ። 7 ወደ ሚስያ አካባቢ በደረሱ ጊዜ፣ ቢታንያ ለመግባት ሲሞክሩ የኢየሱስ መንፈስ ከለከላቸው። 8 ስለዚህ ሚስያን ዐልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ። \ No newline at end of file +\v 6 በእስያ አውራጃ ቃሉን እንዳይሰብኩ መንፈስ ቅዱስ ስለ ከለከላቸው፣ ጳውሎስና ባልደረቦቹ በፍርግያና በገላትያ አውራጃዎች አድርገው ዐለፉ። \v 7 ወደ ሚስያ አካባቢ በደረሱ ጊዜ፣ ቢታንያ ለመግባት ሲሞክሩ የኢየሱስ መንፈስ ከለከላቸው። \v 8 ስለዚህ ሚስያን ዐልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ። \ No newline at end of file diff --git a/16/09.txt b/16/09.txt index b37dac9..92e56fe 100644 --- a/16/09.txt +++ b/16/09.txt @@ -1 +1 @@ -\v 9 \v 10 9 ጳውሎስም አንድ የመቄዶንያ ሰው ቆሞ፣ “ወደ መቄዶንያ ተሻግረህ ርዳን” እያለ ሲለምነው ሌሊት በራእይ ታየው። 10 ራእዩንም ካየ በኋላ፣ ወዲያው ወደ መቄዶንያ ለመሄድ ተነሣን፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ወንጌልን ለእነርሱ እንድንሰብክ እንደ ጠራን ዐሰብን። \ No newline at end of file +\v 9 ጳውሎስም አንድ የመቄዶንያ ሰው ቆሞ፣ “ወደ መቄዶንያ ተሻግረህ ርዳን” እያለ ሲለምነው ሌሊት በራእይ ታየው። \v 10 ራእዩንም ካየ በኋላ፣ ወዲያው ወደ መቄዶንያ ለመሄድ ተነሣን፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ወንጌልን ለእነርሱ እንድንሰብክ እንደ ጠራን ዐሰብን። \ No newline at end of file diff --git a/16/11.txt b/16/11.txt index aa59ddc..fabdce2 100644 --- a/16/11.txt +++ b/16/11.txt @@ -1 +1 @@ -\v 11 \v 12 \v 13 11 ከጢሮአዳ ተነሥተንም ቀጥታ በመርከብ ወደ ሳሞትራቄ ሄድን፤ በማግስቱም ናጱሌ ደረስን፤ 12 ከዚያም የመቄዶንያ ከተማ ወደ ሆነችው ወደ ፊልጵስዩስ ሄድን፤ ከተማዋ የወረዳው ዋና ከተማና የሮም ቅኝ ግዛት ነበረች፤ በዚችም ከተማ ብዙ ቀን ተቀመጥን። 13 በሰንበት ቀንም፣ በወንዝ አጠገብ በነበረው በር በኩል ወደ ውጭ ወጣን፤ ይህም ስፍራ የጸሎት ቦታ እንደ ሆነ ዐሰብን። በዚያም ተቀምጠን ተሰብስበው ለነበሩ ሴቶች ተናገርን። \ No newline at end of file +\v 11 ከጢሮአዳ ተነሥተንም ቀጥታ በመርከብ ወደ ሳሞትራቄ ሄድን፤ በማግስቱም ናጱሌ ደረስን፤ \v 12 ከዚያም የመቄዶንያ ከተማ ወደ ሆነችው ወደ ፊልጵስዩስ ሄድን፤ ከተማዋ የወረዳው ዋና ከተማና የሮም ቅኝ ግዛት ነበረች፤ በዚችም ከተማ ብዙ ቀን ተቀመጥን። \v 13 በሰንበት ቀንም፣ በወንዝ አጠገብ በነበረው በር በኩል ወደ ውጭ ወጣን፤ ይህም ስፍራ የጸሎት ቦታ እንደ ሆነ ዐሰብን። በዚያም ተቀምጠን ተሰብስበው ለነበሩ ሴቶች ተናገርን። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index bfdb3fb..cf1b6b8 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -252,6 +252,12 @@ "15-27", "15-30", "15-33", - "15-36" + "15-36", + "15-39", + "16-01", + "16-04", + "16-06", + "16-09", + "16-11" ] } \ No newline at end of file