Wed May 17 2017 14:16:26 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
bfbcb2bf46
commit
aadb18057a
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\c 1 \v 1 አንተ እኔን ሽማግሌውን ዮሐንስን ታውቀኛለህ፡፡ ወዳጄ ጋይዩስ ሆይ፣ ይህን ደብዳቤ በዕውነት ለምወድህ ለአንተ እጽፍልሃለሁ፡፡ \v 2 ወዳጄ ሆይ፣ በሁሉም መንገድ ነገሮች መልካም እንዲሆንልህ ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ፣ እናም ከእግዚአብሔር ጋር ያለህ ነገር ጤናማ እንደሆነ ጤናህም የተጠበቀ እንዲሆን እጸልያለሁ፡፡ \v 3 አንዳንድ አማኞች ወደዚህ መጥተው በክርስቶስ እውነተኛ መልዕክት እንደምትኖር ስለነገሩኝ በጣም ደስተኛ ነኝ፡፡ ከእግዚአብሔር እውነት ጋር የሚስማማ ህይወት እየኖርክ እንደሆነ ነግረውናል፡፡ \v 4 በክርስቶስ እንዲያምኑ የረዳኋቸው ሰዎች ከእግዚአብሔር እውነት ጋር በሚስማማ መንገድ እየኖሩ እንደሆነ ስሰማ በጣም ደስ ይለኛል!
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 5 ወዳጆች ሆይ፣ የእግዚአብሔር ስራ ለመስራት የሚደክሙትን አማኞች፣ ሌላው ቀርቶ የማታውቋቸውን እንግዶች እንኳን ለመርዳት ነገሮችን ስታደርጉ ኢየሱስን በታማኝነት ማገልገላችሁ ነው፡፡ \v 6 አንዳንዶቹ እዚህ ባለው ጉባኤ ፊት እንዴት እንደምትወዳቸው ተናግረዋል፡፡ እንደነዚህ ያሉ ሰዎች ስራቸውን እግዚአብሔርን በሚያከብር መንገድ እንዲሰሩ መርዳትህን መቀጠል አለብህ፡፡ \v 7 እነዚያ አማኞች ለሰዎች ስለ ኢየሱስ ለመናገር ሲሄዱ፣ በክርስቶስ ከማያምኑ ሰዎች ምንም ገንዘብ አይቀበሉም፡፡ \v 8 ስለዚህ እኛ በክርስቶስ የምናምን የእግዚአብሔር መልዕክት ከሚሰብኩ ጋር አብሮ ለመስራት እንደዚህ ላሉ ሰዎች ምግብና ገንዘብ ልንሰጣቸው ይገባል፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 1
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
3 ዮሐንስ
|
|
@ -32,6 +32,13 @@
|
|||
}
|
||||
],
|
||||
"parent_draft": {},
|
||||
"translators": [],
|
||||
"finished_chunks": []
|
||||
"translators": [
|
||||
"Burje Duro"
|
||||
],
|
||||
"finished_chunks": [
|
||||
"front-title",
|
||||
"01-title",
|
||||
"01-01",
|
||||
"01-05"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue