14 lines
762 B
Plaintext
14 lines
762 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ እየጻፈለት እያለ የእግዚአብሔርን ቃል በመስበኩ መከራን የተቀበለው በምን ሁኔታ ነው?",
|
|
"body": "ጳውሎስ ልክ እንደ ወንጀለኛ በሰንሰለት በመታሰር መከራን ይቀበል ነበር "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጳውሎስ የማይታሰረው ምንድነው ይላል?\n\n",
|
|
"body": "የእግዚአብሔር ቃል አይታሰርም"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጳውሎስ በእነዚህ ሁሉ የሚጸናው ለምንድነው?\n",
|
|
"body": "ጳውሎስ በእነዚህ ሁሉ የሚጸናው በእግዚአብሔር የተመረጡት በክርስቶስ ኢየሱስ ያለውን መዳን እንዲያገኙ ነው \n"
|
|
}
|
|
] |