Fri Nov 08 2019 04:14:54 GMT-0800 (Pacific Standard Time)
This commit is contained in:
parent
c137c5bc27
commit
eea8f65884
|
@ -0,0 +1,18 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ መልእክቱ የሚጠናቀቀው ያህዌን ብቻ እንዲያመልኩ ጥሪ በማቅረብ ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አልሰሙም",
|
||||
"body": "‹‹መስማት›› ልብ ማለትና የሰሙትን መፈጸም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልታዘዙም››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነዚህ ሕዝቦች ያህዌን ፈሩ",
|
||||
"body": "እነዚህ ሰዎች ያህዌን የሚፈሩት አማልክቶቻቸውን ላለማስቆጣት እንደሚያደርጉት እርሱንም ላለማስቆጣት ብቻ ነበር፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ዛሬም እንደ ቀጠሉበት ነው",
|
||||
"body": "‹‹እስከ ዛሬ ድረስ ያንኑ እያደረጉ ነው›› - ‹‹ዛሬም›› የሚለው ሐረግ ጸሐፊው የነበረበትን ዘመን ያመለክታል፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,18 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "ሕዝቅያስ በአባቱ በአካዝ ቦታ በይሁዳ ነገሠ"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሆሴዕ… ኤላ… ዘካርያስ",
|
||||
"body": "እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አብያ",
|
||||
"body": "ይህ የሴት ስም ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በያህዌ ዐይን ፊት መልካም ነገር አደረገ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ፣ ‹‹ዐይን›› የያህዌን ትኩረትና ሐሳብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ ሕዝቅያስ ለያህዌ መልካም ነገር አደረገ›› ወይም፣ ‹‹ሕዝቅያስ ያህዌ መልካም የሚለውን አደረገ››"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -259,6 +259,10 @@
|
|||
"17-24",
|
||||
"17-27",
|
||||
"17-29",
|
||||
"17-32"
|
||||
"17-32",
|
||||
"17-34",
|
||||
"17-36",
|
||||
"17-39",
|
||||
"18-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue