Tue Jun 26 2018 11:34:22 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-06-26 11:34:22 +03:00
parent 0f1084c3d2
commit 323a88e181
9 changed files with 16 additions and 1 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\v 20 እርሱም ጥቂት ራቅ ብሎ እንደ ሄደ፣ የኤልሳዕ አገልጋይ ግያዝ ለራሱ እንዲህ አለ፡- ‹‹ጌታዬ ሶሪያዊው ንዕማን ካመጣው ስጦታ ሳይቀበል አሰናብቶታል፡፡ በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ፣ ተከትዬው ሄጄ ከእርሱ አንድ ነገር ማግኘት አለብኝ›› ሲል በልቡ አሰበ፡፡ \v 21 ስለዚህም ግያዝ ንዕማንን ከኋላው ተከተለው፡፡ ንዕማንም መለስ ብሎ አንድ ሰው እየሮጠ ሲከተለው ባየ ጊዜ እርሱን ለመገናኘት ከሠረገላው ወርዶ እንዲህ አለ፡- ‹‹ሁሉ ነገር ሰላም ነው? 22 ግያዝም፡- ‹‹ሁሉ ነገር መልካም ነው፡፡ ጌታዬ በኮረብታማው በኤፍሬም አገር የሚኖሩ ሁለት ወጣት የነቢያት ልጆች ድንገት መጡብኝ፤ አንድ መክሊት ብርና ሁለት መቀየሪያ ልብሶች ላክልኝ ብሎ ልኮኛል›› ሲል መለሰለት፡፡
\v 20 እርሱም ጥቂት ራቅ ብሎ እንደ ሄደ፣ የኤልሳዕ አገልጋይ ግያዝ ለራሱ እንዲህ አለ፡- ‹‹ጌታዬ ሶሪያዊው ንዕማን ካመጣው ስጦታ ሳይቀበል አሰናብቶታል፡፡ በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ፣ ተከትዬው ሄጄ ከእርሱ አንድ ነገር ማግኘት አለብኝ›› ሲል በልቡ አሰበ፡፡ \v 21 ስለዚህም ግያዝ ንዕማንን ከኋላው ተከተለው፡፡ ንዕማንም መለስ ብሎ አንድ ሰው እየሮጠ ሲከተለው ባየ ጊዜ እርሱን ለመገናኘት ከሠረገላው ወርዶ እንዲህ አለ፡- ‹‹ሁሉ ነገር ሰላም ነው? \v 22 ግያዝም፡- ‹‹ሁሉ ነገር መልካም ነው፡፡ ጌታዬ በኮረብታማው በኤፍሬም አገር የሚኖሩ ሁለት ወጣት የነቢያት ልጆች ድንገት መጡብኝ፤ አንድ መክሊት ብርና ሁለት መቀየሪያ ልብሶች ላክልኝ ብሎ ልኮኛል›› ሲል መለሰለት፡፡

1
05/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 23 ንዕማንም፡- ‹‹እባክህ ሁለት መክሊት ብር ለመስጠት በጣም ደስተኛ ነኝ›› ሲል መለሰለት፡፡ ብሩን በሁለት ከረጢት ሞልቶ ከሁለት መለወጫ ልብሶች ጋር በሁለት አገልጋዮች አስይዞ ከግያዝ ፊት እንዲሄዱ አደረገ፡፡ \v 24 ግያዝም ወደ ኮረብታው በደረሰ ጊዜ፣ ግያዝ ሁለቱን ከረጢት ብር ከእጃቸው ወስዶ ወደ ቤት አስገባ፡፡ እነርሱንም አሰናብቶአቸው ሄዱ፡፡ \v 25 ወደ ቤት ተመልሶ ገብቶ በጌታው በኤልሳዕ ፊት በቆመ ጊዜ ኤልሳዕ እንዲህ አለው፡- ‹‹ግያዝ ከወዴት መጣህ? እርሱም፡- ‹‹ጌታዬ፣ አገልጋይህ የትም አልሄድኩም›› ሲል መለሰ፡፡

1
05/26.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 26 ኤልሳዕም ለግያዝ፡- ‹‹ሰውየው አንተን ለመገናኘት ከሠረገላው ሲወርድ እኔ በመንፈስ ከአንተ ጋር አልነበርኩምን? እነሆ አሁን ገንዘብና ልብስ፣ የወይራና የወይን ተክል ቦታ፣ በግና የቀንድ ከብት ወይም አገልጋዮችን ለመቀበል ጊዜው ነውን? \v 27 ስለዚህ እነሆ የንዕማን ለምጽ ወደ አንተና ዘሮችህ ለዘላለም ይተላለፋል›› አለው፡፡ ግያዝም ከፊቱ ወጥቶ ሄደ፣ ለምጹም እንደ በረዶ ነጭ ሆነ፡፡

1
06/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\c 6 \v 1 የነቢያት ልጆችም ኤልሳዕን፡- ‹‹ከአንተ ጋር የምንኖርበት ስፍራ ከሁላችንም ጠባብ ነው አሉት፡፡ \v 2 ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ሄደን ዛፍ ቆርጠን የምንኖርበትን ቤት በዚያ እንድንሠራ ፍቀድልን! አሉት፡፡ ኤልሳዕም ‹‹መልካም ነው ቀጥሉ! በማለት መለሰላቸው፡፡ \v 3 ከእነርሱም አንዱ ኤልሳዕን አብሮአቸው እንዲሄድ ጠየቀው፤ ኤልሳዕም እሄዳለሁ አላቸው፡፡

1
06/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 4 እርሱም አብሮአቸው ሄደ፤ ወደ ዮርዳኖስም በደረሱ ጊዜ ዛፍ የመቁረጥ ተግባራቸውን ጀመሩ፡፡ \v 5 ነገር ግን አንዱ ዛፍ በመቁረጥ ላይ ሳለ መጥረቢያው ወድቆ ውሃው ውስጥ ጠለቀ፤ እርሱም ድምፁን ከፍ አድርጎ:- ‹‹ጌታዬ ሆይ! መጥረቢያው የተዋስኩት ነው፣ ምን አደርጋለሁ? ሲል ጮኸ፡፡

1
06/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 6 የእግዚአብሔርም ሰው፡- ‹‹በየት በኩል ነው የወደቀው? ሲል ጠየቀው፡፡ ሰውየውም መጥረቢያው የወደቀበትን ስፍራ አሳየው፡፡ እርሱም አንድ እንጨት ቆርጦ ወደ ውሃው በጣለ ጊዜ መጥረቢያው ተንሳፈፈ:: \v 7 ኤልሳዕም፡- ‹‹ውሰደው›› አለው፡፡ ሰውየውም ጎንበስ ብሎ አነሣው፡፡

1
06/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 8 እነሆ፣ የሶርያ ንጉሥ ከእስራኤል ጋር ጦርነት ከፍቶ ነበር፡፡ እርሱም ከጦር አዛዦቹ ጋር ተማክሮ የሚሰፍሩበትን ቦታ መረጠ፡፡ \v 9 የእግዚአብሔርም ሰው:- ‹‹ሶርያውያን ደፈጣ አድርገው ስለሚጠብቁህ ከዚህ ወደዚያ ስፍራ አትቅረብ›› ብሎ ወደ እስራኤል ንጉሥ ላከ፡፡

1
06/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 10 የእስራኤልም ንጉሥ ወታደሮቹ ወደሚኖሩበት፣ የእግዚአብሔር ሰው ወደተናገረበትና ወዳስጠነቀቀበት ስፍራ ላከ፡፡ ይህም ድርጊት ከአንድ ጊዜ ወይም ከሁለት ጊዜ በላይ ንጉሡ እዚያ ሲሄድ ከጥበቃ ጋር ነበር፡፡ \v 11 የሶርያ ንጉሥም፡- ‹‹ከእኛ መካከል ከእስራኤል ንጉሥ ጋር ግንኙነት ያለው ማን እንደሆነ አትነግሩኝምን? ሲል ጠየቃቸው፡፡

View File

@ -104,7 +104,15 @@
"05-13",
"05-15",
"05-17",
"05-20",
"05-23",
"05-26",
"06-title",
"06-01",
"06-04",
"06-06",
"06-08",
"06-10",
"07-title",
"08-title",
"09-title",