የምህረት አባት እንዲሁም የመፅናናት ሁሉ አምላክ የሆነውና በመከራችን ሁሉ የሚያፅናናን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ይህም የሆነው እኛ ራሳችን በእርሱ በእግዚአብሔር በተፅናናንበት መፅናናት ልክ ሌሎችን ማፅናናት እንዲቻለን ነው።