ጌታም መንፈስ ነው፤የጌታም መንፈስ ባለበት ነፃነት አለ። እኛም ሁላችን ባልተሸፈነ ፊት የጌታን ክብር እያየን እርሱን ወደሚመስል ከአንድ ክብር ደረጃ ወደ ሌላ ክብር ደረጃ እንለወጣለን፤ይህም የሚሆነው መንፈስ ከሚሆነው ጌታ ዘንድ ነው።