ሆኖም ግን ወደ ቆሮንቶስ ያልመጣሁት እንዳላሳዝናችሁ አስቤ እንደሆን ልታውቁ እወዳለሁ፤ለዚህ ደግሞ እግዚአብሔርን ምስክር እጠራለሁ። እኛም በእምነታችሁ ላይ የምንሰለጥን ሳንሆን በእምነታችሁ ፀንታችሁ እንድትቆሙ ለደስታችሁ የምንሰራ ነን።