ምድራዊው መኖሪያችን ቢፈራርስ እንኳ በሰማይ በሰው እጆች ያልተሰራ ዘላለማዊ ቤት ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደተሰራልን እናውቃለን። በዚህ ድንኳን ውስጥ ሆነን እንቃትታለን፥ሰማያዊ መኖርያችንንም ልንለብስ እንናፍቃለን፤ ምክንያቱም ያን ስንለብስ ራቁታችንን ሆነን አንገኝምና ነው።