ምንም እንኳ ወደ ጥሮአዳ ስመጣ የክርስቶስን ወንጌል ለመስበክ በጌታ በር ቢከፈትልኝም፥በአዕምሮዬ አላረፍኩም ነበር፤ ምክንያቱም በዚያ ወንድሜን ቲቶን አላገኘሁትም ነበርና ነው። ስለሆነም እነርሱን ትቼ ወደ መቄዶንያ ተመለስኩ።