እነዚህ ነገሮች ሁሉ የሆኑት እኛን በክርስቶስ ከራሱ ጋር ባስታረቀንና የዕርቅ አገልግሎት በሰጠን በእግዚአብሔር ነው። እግዚአብሔርም በክርስቶስ የሃጢያት ማሰናከያዎቻቸውን ሳይቆጥርባቸው ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበር፤ እኛንም ለዚህ የዕርቅ መልዕክት ታማኝ አድርጎ ሾመን።