እንደፃፍኩላችሁም ወደ እናንተ በመጣሁ ጊዜ ደስ ሊያሰኙኝ የሚገባችው ሰዎች እንዳያሳዝኑኝ ነው። ስለሁላችሁም እርግጠኛ የምሆንበት ነገር ቢኖር በእኔ ዘንድ ያለ ደስታ በተመሳሳይ መልኩ በእናንተም ዘንድ ያለ መሆኑ ነው። የፃፍኩላችሁም በታላቅ ጭኔንቀት፥ በልብ መናውጥ እንዲሁም በብዙ እንባ ነበር፥ ምክንያቱ ደግሞ ሐዘን እንዳላመጣባችሁ ሲሆን ለናንተ ያለኝን ጥልቅ ፍቅርም ታውቁ ዘንድ ነው።