am_2co_text_ulb/10/17.txt

2 lines
211 B
Plaintext

\v 17 «ነገር ግን የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ።»
\v 18 ጌታ የሚያመሰግነው እንጂ፣ ራሱን የሚያመሰግን ተፈትኖ የሚወጣ አይደለምና።