am_2co_text_ulb/03/07.txt

1 line
375 B
Plaintext

\v 7 የእስራኤል ህዝብ ከፊቱ ክብር የተነሳ እያደር የሚደበዝዘውን የሙሴን ፊት መመልከት እስኪያቅታቸው ድረስ በፊደላት በድንጋይ ላይ የተቀረፀው የሞት አገልግሎት በክብር ከሆነ፤ \v 8 የመንፈስ አገልግሎት እጅግ በክብር አይልቅምን?