From e0152207e20f27d883982d4e1bc5f56fcbbdd937 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Fri, 26 May 2017 15:04:16 +0300 Subject: [PATCH] Fri May 26 2017 15:04:16 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 09/10.txt | 2 +- 09/12.txt | 4 ++-- 10/01.txt | 2 +- 10/03.txt | 2 +- 10/05.txt | 2 +- 10/07.txt | 2 +- 10/09.txt | 2 +- 10/11.txt | 4 ++-- manifest.json | 2 +- 9 files changed, 11 insertions(+), 11 deletions(-) diff --git a/09/10.txt b/09/10.txt index 5ecc028..c73ffe4 100644 --- a/09/10.txt +++ b/09/10.txt @@ -1 +1 @@ -\v 10 \v 11 10. ለዘሪን ዘርን ለምግብ እንጀራን የሚሰጥ ፣የሚዘራ ዘርን ደግሞ ይሰጣል ያበዛውማል፣ ምርት ይጨምራል። 11. ለጋሶች እንድትሆኑ በሁሉም ረገድ መበልጸግ ትላላችሁ፣ ይህም በእኛ በኩል ለእግኢአብሔር ምስጋና ምክንያት ይሆናል። \ No newline at end of file +\v 10 ለዘሪን ዘርን ለምግብ እንጀራን የሚሰጥ ፣የሚዘራ ዘርን ደግሞ ይሰጣል ያበዛውማል፣ ምርት ይጨምራል። \v 11 ለጋሶች እንድትሆኑ በሁሉም ረገድ መበልጸግ ትላላችሁ፣ ይህም በእኛ በኩል ለእግኢአብሔር ምስጋና ምክንያት ይሆናል። \ No newline at end of file diff --git a/09/12.txt b/09/12.txt index d7a138b..0044888 100644 --- a/09/12.txt +++ b/09/12.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 12 \v 13 \v 14 \v 15 12. ይህ የመስጠት አገልግሎት ለቅዱሳን ይሚያስፈልጋቸውን ሁሉ የሚሰጥ ብቻ አይደለምና፣ ነገር ግን ለእግዚአብሔር የሚቀርብ ብዙ ምስጋና ደግሞ ይበዛል። -13. በዚህ አገልግሎት ተፈትናችሁ አልፋችኋል ደግሞም በክርስቶስ ወንጌል ምስክርነት በመታዘዛችሁ ፣እንዲሁም ለእነርሱና ለሁሉ ባደረጋችሁት የስጦታችሁ ልግስና እግዚአብሔርን ታከብራላችሁ። 14. በእናንተ ላይ ካለው እጅግ ታላቅ የእግዚአብሔር ጸጋ የተነሳ ስለ እናንተ ሲጸልዩ ይናፍቁአችኋል። 15. ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን! \ No newline at end of file +\v 12 ይህ የመስጠት አገልግሎት ለቅዱሳን ይሚያስፈልጋቸውን ሁሉ የሚሰጥ ብቻ አይደለምና፣ ነገር ግን ለእግዚአብሔር የሚቀርብ ብዙ ምስጋና ደግሞ ይበዛል። +\v 13 በዚህ አገልግሎት ተፈትናችሁ አልፋችኋል ደግሞም በክርስቶስ ወንጌል ምስክርነት በመታዘዛችሁ ፣እንዲሁም ለእነርሱና ለሁሉ ባደረጋችሁት የስጦታችሁ ልግስና እግዚአብሔርን ታከብራላችሁ። \v 14 በእናንተ ላይ ካለው እጅግ ታላቅ የእግዚአብሔር ጸጋ የተነሳ ስለ እናንተ ሲጸልዩ ይናፍቁአችኋል። \v 15 ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን! \ No newline at end of file diff --git a/10/01.txt b/10/01.txt index 70ee80c..9f970dc 100644 --- a/10/01.txt +++ b/10/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 10 \v 1 \v 2 1. እኔ ራሴ ጳውሎስ ፣ በፊታችሁ ትሁት የሆንሁ በክርስቶስ ገርነትና የዋህነት እለምናችኃለሁ። 2. እንደ ስጋ ፈቃድ እንደምንኖር የሚያስቡትን በምቃወምበት ጊዜ ፣ ከእናንተ ጋር ሳለሁ መሆን እንደሚገባኝ በራስ በመተማመን የምደፍር መሆን የለብኝም ብዬ እለምናችኃለው ። \ No newline at end of file +\c 10 \v 1 እኔ ራሴ ጳውሎስ ፣ በፊታችሁ ትሁት የሆንሁ በክርስቶስ ገርነትና የዋህነት እለምናችኃለሁ። \v 2 እንደ ስጋ ፈቃድ እንደምንኖር የሚያስቡትን በምቃወምበት ጊዜ ፣ ከእናንተ ጋር ሳለሁ መሆን እንደሚገባኝ በራስ በመተማመን የምደፍር መሆን የለብኝም ብዬ እለምናችኃለው ። \ No newline at end of file diff --git a/10/03.txt b/10/03.txt index efa4ece..176585b 100644 --- a/10/03.txt +++ b/10/03.txt @@ -1 +1 @@ -\v 3 \v 4 3. ምንም እንኳ በስጋ የምንመላለስ ብንሆን፣ እንደ ስጋ አንዋጋም። 4. የምንዋጋባቸው የጦር መሳሪያዎች ሥጋዊ አይደሉምና ይልቁንም ምሽጎችን ለመስበር መለኮታዊ ኃይል አለቸው ፥ አሳሳች የሆኑ ክርክሮችንም ያፈርሳሉ። \ No newline at end of file +\v 3 ምንም እንኳ በስጋ የምንመላለስ ብንሆን፣ እንደ ስጋ አንዋጋም። \v 4 የምንዋጋባቸው የጦር መሳሪያዎች ሥጋዊ አይደሉምና ይልቁንም ምሽጎችን ለመስበር መለኮታዊ ኃይል አለቸው ፥ አሳሳች የሆኑ ክርክሮችንም ያፈርሳሉ። \ No newline at end of file diff --git a/10/05.txt b/10/05.txt index 3729d6c..20ef869 100644 --- a/10/05.txt +++ b/10/05.txt @@ -1 +1 @@ -\v 5 \v 6 5. ደግሞም በእግዚአብሔር ዕውቀት ላይ የሚነሳውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ፥ እንዲሁም ለክርስቶስ ለመታዘዝ ሀሳብን ሁሉ እንማርካለን። 6. መታዘዛችሁም በተፈጸመ ጊዜ ፣ ይለመታዘዝን ተግባር ሁሉ ለመቅጣት እንዘጋጃለን። \ No newline at end of file +\v 5 ደግሞም በእግዚአብሔር ዕውቀት ላይ የሚነሳውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ፥ እንዲሁም ለክርስቶስ ለመታዘዝ ሀሳብን ሁሉ እንማርካለን። \v 6 መታዘዛችሁም በተፈጸመ ጊዜ ፣ ይለመታዘዝን ተግባር ሁሉ ለመቅጣት እንዘጋጃለን። \ No newline at end of file diff --git a/10/07.txt b/10/07.txt index d1f7ce4..214e390 100644 --- a/10/07.txt +++ b/10/07.txt @@ -1 +1 @@ -\v 7 \v 8 7. በግልጽ ከፊታችን ያለውን ተመልከቱ ፥ ማንም የክርስቶስ እንደሆነ ቢያምን ልክ እርሱ የክርስቶስ እንደሆነ እኛ ደግሞ እንዲሁ መሆናችንን ራሱ ያሰበው። 8. ሊያንጻችሁ እንጂ ሊያጠፋችሁ የይደለ ጌት ኣስለ ሰለ ሰጠው ስልጣናችን ጥቂት አብዝቼ ብመካም እንኳ፥ አላፍርም። \ No newline at end of file +\v 7 በግልጽ ከፊታችን ያለውን ተመልከቱ ፥ ማንም የክርስቶስ እንደሆነ ቢያምን ልክ እርሱ የክርስቶስ እንደሆነ እኛ ደግሞ እንዲሁ መሆናችንን ራሱ ያሰበው። \v 8 ሊያንጻችሁ እንጂ ሊያጠፋችሁ የይደለ ጌት ኣስለ ሰለ ሰጠው ስልጣናችን ጥቂት አብዝቼ ብመካም እንኳ፥ አላፍርም። \ No newline at end of file diff --git a/10/09.txt b/10/09.txt index d8dafaa..b0cf76f 100644 --- a/10/09.txt +++ b/10/09.txt @@ -1 +1 @@ -\v 9 \v 10 9. በመልዕክቶቼም ላስደነግጣችሁ አልፈልግም። 10. አንዳንድ ሰዎች ፥«መልእቶቹ ጠንከር ያሉና ኃይለኛ ናቸው፥ ነገር ግን በአካል ደካማ ነው፥ ንግግሩም ሊሰማ የሚገባ አይደለም »ይሉናል። \ No newline at end of file +\v 9 በመልዕክቶቼም ላስደነግጣችሁ አልፈልግም። \v 10 አንዳንድ ሰዎች ፥«መልእቶቹ ጠንከር ያሉና ኃይለኛ ናቸው፥ ነገር ግን በአካል ደካማ ነው፥ ንግግሩም ሊሰማ የሚገባ አይደለም »ይሉናል። \ No newline at end of file diff --git a/10/11.txt b/10/11.txt index ee4562f..78261ad 100644 --- a/10/11.txt +++ b/10/11.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 11 \v 12 11. እንደነዚህ ያሉ ሰዎችን ስንርቅ በመልዕክት የምንለው፥እዚያ ስንሆን ከምናደርገው ጋር አንድ መሆኑን ይረዱ። -12. ራሳቸውን ከሚያመሰግኑ ጋር ራሳችንን እስከ ማስተያየት ወይም እስከ ማወዳደር ድረስ አንሔድም። ነገር ግን እነርሱ ራሳቸውን ከሌላ ጋር ሲመዝኑና ራሳቸውን እርስ በእርስ ሲያወዳድሩ ፥ ማስተዋል ተላቸውም። \ No newline at end of file +\v 11 እንደነዚህ ያሉ ሰዎችን ስንርቅ በመልዕክት የምንለው፥እዚያ ስንሆን ከምናደርገው ጋር አንድ መሆኑን ይረዱ። +\v 12 ራሳቸውን ከሚያመሰግኑ ጋር ራሳችንን እስከ ማስተያየት ወይም እስከ ማወዳደር ድረስ አንሔድም። ነገር ግን እነርሱ ራሳቸውን ከሌላ ጋር ሲመዝኑና ራሳቸውን እርስ በእርስ ሲያወዳድሩ ፥ ማስተዋል ተላቸውም። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 0257d65..3b33899 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -117,6 +117,7 @@ "09-03", "09-06", "09-08", + "09-10", "09-12", "10-title", "10-01", @@ -125,7 +126,6 @@ "10-07", "10-09", "10-11", - "10-13", "10-15", "10-17", "11-title",