Wed Jul 20 2016 04:09:24 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
weth-13 2016-07-20 04:09:23 +03:00
parent 9f04f25d4e
commit a79004a478
1 changed files with 1 additions and 0 deletions

1
05/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
እንደ እብድ ቢያረገን፥ ለእግዚአብሔር ነው፤እንደ ባለአዕምሮ ብንሆን ደግሞ ለእናንተ ስንል ነው። የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናል፥ ምክንያቱም በዚህ ርግጠኛ ሆነናል፡አንዱ ሰው ስለሁሉ ሞተ፥ ስለሆነም ሁሉም ሞቱ ማለት ነው። በህይወት ያሉትም ስለእነርሱ ስለሞተውና ስለተነሳው እንጂ ስለራሳቸው እንዳይኖሩ ክርስቶስ ስልሁሉ ሞተ።