@ -0,0 +1 @@
እነዚህ ነገሮች ሁሉ የሆኑት እኛን በክርስቶስ ከራሱ ጋር ባስታረቀንና የዕርቅ አገልግሎት በሰጠን በእግዚአብሔር ነው። እግዚአብሔርም በክርስቶስ የሃጢያት ማሰናከያዎቻቸውን ሳይቆጥርባቸው ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበር፤ እኛንም ለዚህ የዕርቅ መልዕክት አምኖ ሾመን።