From 98f6900697330a7ac9b5bd65762be069071ebdd0 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Fri, 19 May 2017 15:19:45 +0300 Subject: [PATCH] Fri May 19 2017 15:19:45 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 08/18.txt | 1 + 08/20.txt | 1 + 08/22.txt | 1 + 09/title.txt | 1 + manifest.json | 5 ++++- 5 files changed, 8 insertions(+), 1 deletion(-) create mode 100644 08/18.txt create mode 100644 08/20.txt create mode 100644 08/22.txt create mode 100644 09/title.txt diff --git a/08/18.txt b/08/18.txt new file mode 100644 index 0000000..cbb7527 --- /dev/null +++ b/08/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 18. ከእርሱ ጋርም ወንጌልን በማወጅ ስራው በአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ የተመሰገነውን ወንድም ልከናል። 19. ይህ ብቻ አይደለም ነገር ግን ለራሱ ለጌታ ክብርና እኛ ለመረዳት ያለንን ጉጉት ለመግለጥ ይህን የጸጋ ስራ እንዲያከናውን አብሮን ይጓዝ ዘንድ አብያተ ክርስቲያናት ደግሞ መርጠውት ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/08/20.txt b/08/20.txt new file mode 100644 index 0000000..accab7b --- /dev/null +++ b/08/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 20 ስለምንሰበስበው ስለዚህ የልግስና ስጦታ ማንም ትችት ለማቅረብ ምክንያት እንዳያገኝ እንጠነቀቃለን። 21 በጌታ ፊት ብቻ ሳይሆን ነገር ግን በሰዎች ፊት ደግሞ የከበረውን ነገር ለማድረግ እንተጋለን። \ No newline at end of file diff --git a/08/22.txt b/08/22.txt new file mode 100644 index 0000000..964868d --- /dev/null +++ b/08/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 \v 24 22. ብዙ ጊዜ ፈትነን በበርካታ ተግባራት ተነሳሽነት ያለው ሆኖ ያገኘውን ፣አሁን ግን በእናንተ ላይ ትልቅ መታመን ምክንያት የበለጠ ትጋት የሚያሳየው ሌላ ወንድም ከእነርሱ ጋር እንልካለን። 23 ቲቶን በሚመለከት ግን ስለ እናንተ ከእኔ ጋር የሚሰራ አጋሬ ነው። ወንድሞቻችንን በሚመለከት አብያተ ክርስቲያናት የላኳቸው የክርስቶስ ክብር ናቸው። 24. ስለዚህ ፍቅራችንን ፣ በሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ዘንድም ስለ እናንተ ለምን እንደ ተመካን ግለጡላቸው። \ No newline at end of file diff --git a/09/title.txt b/09/title.txt new file mode 100644 index 0000000..2e1f8fa --- /dev/null +++ b/09/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 9 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index b1edaca..df47c5e 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -108,6 +108,9 @@ "08-08", "08-10", "08-13", - "08-16" + "08-16", + "08-20", + "08-22", + "09-title" ] } \ No newline at end of file