diff --git a/10/05.txt b/10/05.txt new file mode 100644 index 0000000..3729d6c --- /dev/null +++ b/10/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 5. ደግሞም በእግዚአብሔር ዕውቀት ላይ የሚነሳውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ፥ እንዲሁም ለክርስቶስ ለመታዘዝ ሀሳብን ሁሉ እንማርካለን። 6. መታዘዛችሁም በተፈጸመ ጊዜ ፣ ይለመታዘዝን ተግባር ሁሉ ለመቅጣት እንዘጋጃለን። \ No newline at end of file diff --git a/10/07.txt b/10/07.txt new file mode 100644 index 0000000..d1f7ce4 --- /dev/null +++ b/10/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 7. በግልጽ ከፊታችን ያለውን ተመልከቱ ፥ ማንም የክርስቶስ እንደሆነ ቢያምን ልክ እርሱ የክርስቶስ እንደሆነ እኛ ደግሞ እንዲሁ መሆናችንን ራሱ ያሰበው። 8. ሊያንጻችሁ እንጂ ሊያጠፋችሁ የይደለ ጌት ኣስለ ሰለ ሰጠው ስልጣናችን ጥቂት አብዝቼ ብመካም እንኳ፥ አላፍርም። \ No newline at end of file diff --git a/10/09.txt b/10/09.txt new file mode 100644 index 0000000..d8dafaa --- /dev/null +++ b/10/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 9. በመልዕክቶቼም ላስደነግጣችሁ አልፈልግም። 10. አንዳንድ ሰዎች ፥«መልእቶቹ ጠንከር ያሉና ኃይለኛ ናቸው፥ ነገር ግን በአካል ደካማ ነው፥ ንግግሩም ሊሰማ የሚገባ አይደለም »ይሉናል። \ No newline at end of file diff --git a/10/11.txt b/10/11.txt new file mode 100644 index 0000000..ee4562f --- /dev/null +++ b/10/11.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 11 \v 12 11. እንደነዚህ ያሉ ሰዎችን ስንርቅ በመልዕክት የምንለው፥እዚያ ስንሆን ከምናደርገው ጋር አንድ መሆኑን ይረዱ። +12. ራሳቸውን ከሚያመሰግኑ ጋር ራሳችንን እስከ ማስተያየት ወይም እስከ ማወዳደር ድረስ አንሔድም። ነገር ግን እነርሱ ራሳቸውን ከሌላ ጋር ሲመዝኑና ራሳቸውን እርስ በእርስ ሲያወዳድሩ ፥ ማስተዋል ተላቸውም። \ No newline at end of file diff --git a/10/13.txt b/10/13.txt new file mode 100644 index 0000000..4337930 --- /dev/null +++ b/10/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 13. ይሁን እንጂ እኛ ከልክ በላይ አንመካም፥ ነገር ግን ወደ እናንተ እንኳ እስክንደርስ እግዚአብሔር በወሰነልን ስራ እንሆናለን። 14. ወድ እናንተ ስንደርስ ከመጠን አላለፍንምንና በክርስቶስ ወንጌል ወደእናንተ ለመድረስ የመጀመሪያዎች ነበርን። \ No newline at end of file diff --git a/10/15.txt b/10/15.txt new file mode 100644 index 0000000..6187878 --- /dev/null +++ b/10/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 15. በሌሎች ድካም ከልክ ያለፈ አንመካም ፥ ነገር ግን ከእናንተ አካባቢ አልፎ እንኳ 16. ወንጌልን እንሰብክ ዘንድ እምነታችሁ ሲያድግ ስራችን እጅግ እንደሚስፋፋ ተስፋ እናደርጋለን ። በሌላ ስፍራ እየተሰራ ስላለው ሥራ አንመካም። \ No newline at end of file diff --git a/10/17.txt b/10/17.txt new file mode 100644 index 0000000..517a8ec --- /dev/null +++ b/10/17.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 17 \v 18 17. «ነገር ግን የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ።» +18. ጌታ የሚያመሰግነው እንጂ፣ ራሱን የሚያመሰግን ተፈትኖ የሚወጣ አይደለምና። \ No newline at end of file diff --git a/11/01.txt b/11/01.txt new file mode 100644 index 0000000..5214a8b --- /dev/null +++ b/11/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 11 \v 1 \v 2 1. በጥቂት ሞኝነቴ ልትታገሱኝ ብትችሉ እመኝ ነበር፣ እናንተ ግን በእርግጥ ታግሳችሁኛል! 2. እኔ ስለ እናንተ እቀናለሁና እንደ አንዲት ንጽሕት ድንግል ለክርስቶስ ላቀችርባችሁ ለአንድ ባል ስላጨዋችሁ በእግዚአብሔር ቅንአት እቀናላችኃለው ። \ No newline at end of file diff --git a/11/title.txt b/11/title.txt new file mode 100644 index 0000000..70d9641 --- /dev/null +++ b/11/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 11 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 8750042..b7638b9 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -120,6 +120,15 @@ "09-12", "10-title", "10-01", - "10-03" + "10-03", + "10-05", + "10-07", + "10-09", + "10-11", + "10-13", + "10-15", + "10-17", + "11-title", + "11-01" ] } \ No newline at end of file