From 44ad7478678c118d00652d8def847719227cda21 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: weth-13 Date: Wed, 20 Jul 2016 11:42:44 +0300 Subject: [PATCH] Wed Jul 20 2016 11:42:44 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 05/09.txt | 2 +- 05/11.txt | 2 +- 05/13.txt | 2 +- 3 files changed, 3 insertions(+), 3 deletions(-) diff --git a/05/09.txt b/05/09.txt index 6a86185..4f8893f 100644 --- a/05/09.txt +++ b/05/09.txt @@ -1 +1 @@ -ስለሆነም ግባችን ያደረግነው ይሄንን ነው፥በቤት ብንሆን ወይም ከቤት ብንለይ እርሱን እናስደስት ዘንድ። እያንዳንዳችን በሰውነታችን የሰራነውን መልካምም ሆነ ክፉ እንቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ የፍርድ መምበር ፊት መቅረባችን ግድ ነው። \ No newline at end of file +ስለሆነም ግባችን ያደረግነው ይሄንን ነው፥በቤት ብንሆን ወይም ከቤት ብንለይ እርሱን እናስደስት ዘንድ ነው። እያንዳንዳችን በሰውነታችን የሰራነውን መልካምም ሆነ ክፉ እንቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ የፍርድ ወንበር ፊት መቅረባችን ግድ ነው። \ No newline at end of file diff --git a/05/11.txt b/05/11.txt index b1a7f74..e58abcf 100644 --- a/05/11.txt +++ b/05/11.txt @@ -1 +1 @@ -እንግዲህ የጌታን ፍርሐት አውቀን ሰዎችን ግድ እንላለን። ማንነታችን በእግዚአብሔር ፊት የተገለጠ ስለሆነ ለናንተም ህሊና ግልጥ እንዲሆን ተስፋ አለኝ። ራሳችንን ደግመን እንግዲህ አናቀርብላችሁም፥ ሆኖም በልብ ባልዌ ሳይሆን በውጫዊው መልክ ለሚመኩ መልስ መስጠት ይቻላችሁ ዘንድ እኛን ምክንያት አድርጋችሁ እንድትመኩ እናስታውቃችኋለን። \ No newline at end of file +እንግዲህ የጌታን ፍርሐት አውቀን ሰዎችን ግድ እንላለን። ማንነታችን በእግዚአብሔር ፊት የተገለጠ ስለሆነ ለናንተም ህሊና ግልጥ እንዲሆን ተስፋ አለኝ። ራሳችንን ደግመን እንግዲህ አናቀርብላችሁም፥ ሆኖም በልብ ሳይሆን በውጫዊው መልክ ለሚመኩ መልስ መስጠት ይቻላችሁ ዘንድ እኛን ምክንያት አድርጋችሁ እንድትመኩ እናስታውቃችኋለን። \ No newline at end of file diff --git a/05/13.txt b/05/13.txt index 89578c2..b31d335 100644 --- a/05/13.txt +++ b/05/13.txt @@ -1 +1 @@ -እንደ እብድ ቢያረገን፥ ለእግዚአብሔር ነው፤እንደ ባለአዕምሮ ብንሆን ደግሞ ለእናንተ ስንል ነው። የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናል፥ ምክንያቱም በዚህ ርግጠኛ ሆነናል፡አንዱ ሰው ስለሁሉ ሞተ፥ ስለሆነም ሁሉም ሞቱ ማለት ነው። በህይወት ያሉትም ስለእነርሱ ስለሞተውና ስለተነሳው እንጂ ስለራሳቸው እንዳይኖሩ ክርስቶስ ስልሁሉ ሞተ። \ No newline at end of file +እንደ እብድ ቢያረገን፥ ለእግዚአብሔር ነው፤እንደ ባለአዕምሮ ብንሆን ደግሞ ለእናንተ ስንል ነው። የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናል፥ ምክንያቱም በዚህ ርግጠኛ ሆነናል፡አንዱ ሰው ስለሁሉ ሞተ፥ ስለሆነም ሁሉም ሞቱ ማለት ነው። በህይወት ያሉትም ስለእነርሱ ስለሞተውና ስለተነሳው እንጂ ስለራሳቸው እንዳይኖሩ ክርስቶስ ስለሁሉ ሞተ። \ No newline at end of file