Wed Jul 04 2018 12:38:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
kaleab 2018-07-04 12:38:31 +03:00
parent 697e277c6a
commit f6345ff809
6 changed files with 14 additions and 1 deletions

1
27/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 5 እርሱ የይሁዳ ንጉሥ በነበረ ጊዜ ሰራዊቱ የአሞናውያንን ሠራዊት ድል አድርጐ ነበር፡፡ ከዚያም በቀጣዮቹ ሦስት ዓመቶች ሦስት ተኩል ሜትሪክ ብር፣ ሁለት ሸህ ሁለተ መቶ ኪሎ ሊትር ስንዴ እንዲሁም፣ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ኪሎ ሊትር ገብስ በየዓመቱ እንዲከፍለው አድርጐ ነበር፡፡

2
27/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 6 ኢዮአታም በታማኝነት ለአምላኩ ለያህዌ ታዘዘ፤ ከዚህም የተነሣ እጅግ ኃያል ንጉሥ ሆነ፡፡
\v 7 ሰራዊቱ ያደረጋቸውን ጦርነቶች ጨምሮ በንግሥና ዘመኑ ኢዮአታም ያደረጋቸው ነገሮች ሁሉ፣ በይሁዳና በእስራኤል ንጉሦች መጽሐፍ ተጽፎአል፡፡

2
27/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 8 ይሁዳን ለዐሥራ ስድስት ዓመት ከገዛ በኃላ በዐርባ አንድ ዓመቱ ሞተ፡፡
\v 9 በኢየሩሳሌም ተቀበረ፤ በእርሱም ፈንታ ልጁ አካዝ በይሁዳ ነገሠ፡፡

2
28/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\c 28 \v 1 አካዝ የይሁዳ ንጉሥ ሲሆን፣ ሃያ ዓመቱ ነበር፡፡ ኢየሩሳሌም ሆኖ፣ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፡፡ የቀድሞ አባቱ ንጉሥ ዳዊት መልካም ንጉሥ ነበር፣ አካዝ ግን እንደ ዳዊት አልነበረም፡፡ በተደጋጋሚ ያህዌ ላይ ያምፅና
\v 2 እንደ እስራኤል ንጉሦች ኃጢአት የሚያደርግ ነበር፡፡ የእጅ ባለ ሙያዎቹ ባቀለጡት ብረት የበአል ጣዖቶችን ሠራ፡፡ በሄኖም ልጅ ሸለቶ ዐጠነ፤ ከገዛ ራሱ ወንዶች ልጆች አንዳንዶቹን በመግደል በእሳት መሥዋዕት አደረገ፡፡

1
28/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ 28

View File

@ -301,6 +301,11 @@
"26-22",
"27-title",
"27-01",
"27-03"
"27-03",
"27-05",
"27-06",
"27-08",
"28-title",
"28-01"
]
}