Wed Jun 27 2018 11:39:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
de172a94ef
commit
a9adc67e6c
14
06/36.txt
14
06/36.txt
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 36 እባክህ ከሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ እንድታደርግላቸው የሚለምኑህን ስማ፤ ርዳታም አድርግላቸው፡፡
|
||||
\v 37 37. ሰው ሁሉ ኃጢአት ማድረጉ እውነት ነው፡፡ ስለዚህ ሕዝብህ አንተ ላይ ኃጢአት ቢያደርጉ፣ አንተም ተቆጥተህ በጠላቶቻቸው እጅ እንዲወድቁ ብታደርግና ጠላቶቻቸው ሩቅ ወዳሉ አገሮቻቸው ቢወስዷቸው፣
|
||||
\v 38 38. በእነዚያ ሩቅ አገሮች ሆነው፣ ‹ኃጢአት ፈጽመናል፤ ክፉ ነገር አድርገናል ቢሉ፣
|
||||
\v 39 39. ከልባቸውም ቢጸጸቱ፣ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃት ምድር፣ አንተ ወደ መረጥሃት ወደዚህች ከተማ፣ ማደሪያህ እንደሆን እኔ ለአንተ ወደ ሠራሁልህ ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው ቢጸልዩ፣
|
||||
\v 40 40. ከማደሪያህ ከሰማይ ጸሎታቸውን ስማ፤ ከአንተ ርዳታ ሲለምኑ ስማቸው፤ የለመኑህን አድርግላቸው፤ አንተ ላይ በደል የፈጸሙ ሕዝብህን ይቅር በል፡፡
|
||||
\v 41 41. አሁንም አምላኬ ሆይ፣ በዚህ ስፍራ ስንጸልይ ተመልከተን፣ እባክህን ስማን፡፡
|
||||
\v 42 42. አምላካችን ያህዌ ሆይ፣ አሁንም፣ አንተ ኃያል መሆንህን ከሚያሳየው ከዚህ ታቦት ጋር ወደ ማረፊያ ቦታህ ውረድ፡፡ አምላካችን ያህዌ ካህናትህ አንተ እንዳዳንሃቸው በግልጽ እንዲያውቁ አድርግ፡፡
|
||||
\v 36 ከሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን ስማ፤ እንድታደርግላቸው የሚለምኑህን ስማ፤ ርዳታም አድርግላቸው፡፡
|
||||
\v 37 ሰው ሁሉ ኃጢአት ማድረጉ እውነት ነው፡፡ ስለዚህ ሕዝብህ አንተ ላይ ኃጢአት ቢያደርጉ፣ አንተም ተቆጥተህ በጠላቶቻቸው እጅ እንዲወድቁ ብታደርግና ጠላቶቻቸው ሩቅ ወዳሉ አገሮቻቸው ቢወስዷቸው፣
|
||||
\v 38 በእነዚያ ሩቅ አገሮች ሆነው፣ ‹ኃጢአት ፈጽመናል፤ ክፉ ነገር አድርገናል ቢሉ፣
|
||||
\v 39 ከልባቸውም ቢጸጸቱ፣ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃት ምድር፣ አንተ ወደ መረጥሃት ወደዚህች ከተማ፣ ማደሪያህ እንደሆን እኔ ለአንተ ወደ ሠራሁልህ ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው ቢጸልዩ፣
|
||||
\v 40 ከማደሪያህ ከሰማይ ጸሎታቸውን ስማ፤ ከአንተ ርዳታ ሲለምኑ ስማቸው፤ የለመኑህን አድርግላቸው፤ አንተ ላይ በደል የፈጸሙ ሕዝብህን ይቅር በል፡፡
|
||||
\v 41 አሁንም አምላኬ ሆይ፣ በዚህ ስፍራ ስንጸልይ ተመልከተን፣ እባክህን ስማን፡፡
|
||||
\v 42 አምላካችን ያህዌ ሆይ፣ አሁንም፣ አንተ ኃያል መሆንህን ከሚያሳየው ከዚህ ታቦት ጋር ወደ ማረፊያ ቦታህ ውረድ፡፡ አምላካችን ያህዌ ካህናትህ አንተ እንዳዳንሃቸው በግልጽ እንዲያውቁ አድርግ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 7
|
|
@ -91,6 +91,8 @@
|
|||
"06-26",
|
||||
"06-28",
|
||||
"06-32",
|
||||
"06-34"
|
||||
"06-34",
|
||||
"06-36",
|
||||
"07-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue