Wed Jul 04 2018 13:39:24 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
kaleab 2018-07-04 13:39:25 +03:00
parent cd8f0d22ce
commit 82fb5c7351
6 changed files with 12 additions and 1 deletions

2
29/32.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 32 ሕዝቡ ያመጣው የሚቃጠል መሥዋዕት ብዛት ሰባ ወይፈን፣ አንድ መቶ አውራ በግ፣ ሁለት መቶ ተባዕት ጠቦት ነበር፡፡
\v 33 በተጨማሪ ለያህዌ ክብር እንዲቀደሱና መሥዋዕት እንዲሆኑ ስድስት መቶ ወይፈኖች፣ ሦስት ሺህ በጐችና ፍየሎች አምጥተው ነበር፡፡

1
29/34.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 34 የሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆኑትን እንስሶች ቆዳ ለመግፈፍ በቂ ካህናት አልነበሩም፤ ሥራው እስኪጠናቀቅና ያህዌን ለማክበሩ ሥራ ራሳቸውን ያነጹ ካህናት እስከሚገኙ ድረስ ሌዋውያን ይረዱአቸው ነበር፤ በመንጻት ረገድ ከካህናት ይልቅ ሌዋውያን ዘወትር ዝግጁዎች ነበሩ፡፡

2
29/35.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 35 ከሚቃጠል መሥዋዕቱ በተጨማሪ ካህናቱ የኅብረት መሥዋዕት እንዲሆኑ እንስሶቹን ስብ አቃጠሉ፤ የመጠጥ መሥዋዕትም አቀረቡ፡፡ በዚህ መንገድ የቤተ መቅደስ አምልኮ እንደ ገና ተጀመረ፡፡
\v 36 ቤተ መቅደሱን የማደሱና የመጠገኑ ሥራ እንዲቀላጠፍ እግዚአብሔር ስለረዳቸው ሕዝቅያስና የይሁዳ ሰዎች እጅግ ተደሰቱ፡፡

1
30/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\c 30 \v 1 \v 2 \v 3 ንጉሥ ሕዝቅያስና ባለ ሥልጣኖቹ፣ እንዲሁም በኢየሩሳሌም የተሰበሰቡ ሌሎች ሁሉ የፋሲካን በዓል ማክበር ፈለጉ፡፡ ሆኖም፣ ብዙዎቹ ካህናት ራሳቸውን የማንጻት ሥርዐት ባለ መፈጸማቸውና በዚያ ላይ ደግሞ ብዙ ሰው ወደ ኢየሩሳሌም ስላልመጣ የበዓሉን ሥራ ማከናወን አልተፈቀደላቸውም ነበር፤ ስለዚህም በተለመደው ወቅት ፋሲካን ማክበር አልቻሉም፡፡ ስለሆነም በዓሉን በሚቀጥለው ወር ለማክበር ወሰኑ፡፡

1
30/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ 30

View File

@ -332,6 +332,10 @@
"29-25",
"29-27",
"29-29",
"29-31"
"29-31",
"29-32",
"29-34",
"29-35",
"30-title"
]
}