Wed Jul 04 2018 10:40:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
kaleab 2018-07-04 10:40:17 +03:00
parent 619837e5b8
commit 2822a39706
5 changed files with 11 additions and 1 deletions

1
19/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 11 የያህዌ በሆነ ነገሮች ሁሉ ላይ፣ ሊቀ ካህኑ አማርያ፣ የንጉሡ በሆነው ነገር ሁሉ ላይ፣ የእስማኤል ልጅ ዝባድያ በላያችሁ ተሹመዋል፡፡ ሌዋውያኑ ይረዷችኃል፡፡ በርትታችሁ ሥሩ፤ ሥራቸውን በሚገባ የሚፈጽሙትን ያህዌ ይርዳቸው፡፡››

2
20/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\c 20 \v 1 ከዚያ በኃላ የሞዓብና የአሞን ሰራዊት፣ እንዲሁም በኤዶም አጠገብ ካለው መዑን ጥቂት ወታደሮች የኢዮሳፍጥን ሰራዊት ለመውጋት መጡ፡፡
\v 2 አንዳንድ ሰዎች ወደ ኢዮሳፍጥ መጥተው፣ ‹‹አንተን ለመውጋት ግዙፍ ሰራዊት መጥቷል፤ የመጡት ከሙት ባሕር ወዲያ ማዶ ካለው የኤዶም አውራጃ ነው፡፡ እነሆም ሐሴሶን ታማር በተባለው በዐይንጋዲ ናቸው›› አሉት፡፡

2
20/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
3. ኢዮሳፍጥ በጣም ፈራ፤ ምን ማድረግ እንዳለበትም ያህዌን ለመጠየቅ ወሰነ፡፡ የይሁዳ ሰዎች ሁሉ እንዲጾሙ ዐወጀ፡፡
4. የይሁዳ ሰዎች ሁሉ ያህዌ እንዲረዳቸው ለመጠየቅ ተሰበሰቡ፡፡ ከያህዌ ርዳታ ለመለመን ከይሁዳ ከተሞች ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም መጥተው ነበር፡፡

1
20/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ 20

View File

@ -212,6 +212,10 @@
"19-title",
"19-01",
"19-06",
"19-08"
"19-08",
"19-10",
"19-11",
"20-title",
"20-01"
]
}