Wed Jun 27 2018 11:47:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
bfcb2defed
commit
12fbfe4a76
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 13 \v 14 \v 15 ዝናብ እንዳይዘንብ ባደርግ፣ ወይም አንበጣ እህላችሁን እንዲበላ ባዝዝ፣ በሕዝቤ መካከል ቸነፈር ብሰድ፣
|
||||
14. የእኔ የሆኑት ሕዝቤ በኃጢአታቸው ቢጸጸቱና ኃጢአት ማድረጋቸውን ቢተዉ፣ ይቅር እንድላቸውም ቢለምኑኝ፣ በእርግጥ በሰማይ ሆኜ እሰማቸዋለሁ፡፡ ኃጢአታቸውን ይቅር እላለሁ፤ እንደ ገና እባርካቸዋለሁ፡፡
|
||||
15. በዚህ ቦታ የሚያቀርቡትንም ጸሎት እሰማለሁ፤
|
||||
\v 13 ዝናብ እንዳይዘንብ ባደርግ፣ ወይም አንበጣ እህላችሁን እንዲበላ ባዝዝ፣ በሕዝቤ መካከል ቸነፈር ብሰድ፣
|
||||
\v 14 የእኔ የሆኑት ሕዝቤ በኃጢአታቸው ቢጸጸቱና ኃጢአት ማድረጋቸውን ቢተዉ፣ ይቅር እንድላቸውም ቢለምኑኝ፣ በእርግጥ በሰማይ ሆኜ እሰማቸዋለሁ፡፡ ኃጢአታቸውን ይቅር እላለሁ፤ እንደ ገና እባርካቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 15 በዚህ ቦታ የሚያቀርቡትንም ጸሎት እሰማለሁ፤
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 16 በዚህ ቤተ መቅደስ እኖራለሁ፤ ለራሴ ቀድሼዋለሁ፤ ለዘላምም እጠብቀዋለሁ፡፡
|
||||
\v 17 አንተንም እንደ አባትህ እንደ ዳዊት ለእኔ ብትታዘዝ፣ ያዘዝሁህንም ሁሉ ብታደርግ፣ ለሕጐቼ ለሥርዓቶቼም ሁሉ ብትታዘዝ፣
|
||||
\v 18 ልጆችህ ሁሌም ነገሥታት እንዲሆኑ አደርጋለሁ፤ ከዘሮችህ የሚገኙ ሰዎች ሁሌም የእስራኤል ንጉሦች ይሆናሉ›› በማለት ለአባትህ ለዳዊት ቃል የገባሁለትም ይህንኑ ነበር፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 19 እናንተ እስራኤላውያን ከእኔ ብትመለሱ፣ ለሰጠኃቸው ሥርዓቶቼና ሕጐቼ ባትታዘዙ፣ ሌሎች አማልክትን ብታመልኩ፣
|
||||
\v 20 ለእናንተ ከሰጠሁት ከዚህ ምድር አስወጣችኃለሁ፤ ለእኔ ለራሴ የቀደሰሁትን ይህን ቤተ መቅደስ እንቃለሁ፡፡ በደረሰበት ነገር አሕዛብ እንዲስቁ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
\v 21 ምንም እንኳ አሁን፣ ይህ ቤተ መቅደስ እጅግ ያማረ ቢሆንም፣ ይህ በሚሆንበት ጊዜ፣ በዚያ የሚያልፉ ሰዎች በጣም ይገረማሉ፤ ‹በዚህ አገርና በዚህ ቤተ መቅደስ ያህዌ እንዲህ ያለ ክፉ ነገር ያደረገው ለምንድነው?› ይላሉ፤
|
||||
\v 22 ሌሎቹም ሰዎች፣ ‹እንዲህ የሆነው፣ አባቶቻቸውን ከግብፅ ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ ያህዌን ትተው፣ ሌሎች አማልክትን በማምለካቸውና እነርሱን ደስ ለማሰኘት በማሰባቸው ነው፡፡ ያህዌ እንዲህ ያለ ጥፋት እንዲደርስባቸው ያደረገው በዚህ ምክንያት ነው›› በማለት ይመልሱላቸዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 8
|
|
@ -98,6 +98,9 @@
|
|||
"07-04",
|
||||
"07-07",
|
||||
"07-08",
|
||||
"07-11"
|
||||
"07-11",
|
||||
"07-13",
|
||||
"07-16",
|
||||
"07-19"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue