am_1th_text_ulb/04/07.txt

1 line
268 B
Plaintext

\v 7 እግዚአብሔር ለቅድስና እንጂ ለእርኩሰት አልጠራንም። \v 8 ስለዚህ ይህንን የማይቀበል ሰውን ሳይሆን የማይቀበለው ቅዱስ መንፈሱን የሰጣችሁን እግዚአብሔርን ነው።