am_1ki_tq/13/33.txt

6 lines
392 B
Plaintext

[
{
"title": "ለኢዮርብዓም ቤት ኃጢአት ሆኖባቸው ከምድር እንዲጠፉ ያስደረጋቸው ነገር ምንድነው?",
"body": "ኢዮርብዓም ከክፉ መንገዱ አልተመለሰም፣ ካህን መሆን የሚፈልገውን ለክህነት ይለይ ነበር፤ ይህ ነገር ለኢዮርብዓም ቤት ኃጢአት ሆነበት "
}
]