14 lines
824 B
Plaintext
14 lines
824 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሔር አምላክ እስራኤልን እስከ የት ድረስ እንደሚበትናቸው ተናገረ?",
|
|
"body": "እስራኤልን ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ እንደሚበትናቸው እግዚአብሔር አምላክ ተናግሯል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እግዚአብሔር አምላክ፣ ኢዮርብዓም እስራኤልን ምን እንዲያደርጉ መርቷቸዋል አለ?",
|
|
"body": "እግዚአብሔር አምላክ፣ እስራኤል ኃጢአት እንዲሠሩ ኢዮርብዓም መርቷቸዋል አለ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የኢዮርብዓም ሚስት ወደ ቤቷ መግቢያ በር በመጣች ጊዜ ምን ሆነ?",
|
|
"body": "የኢዮርብዓም ሚስት ወደ ቤቷ መግቢያ በር በመጣች ጊዜ ሕፃኑ ሞተ "
|
|
}
|
|
] |