14 lines
1003 B
Plaintext
14 lines
1003 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ሰለሞን ወደ እግዚአብሔር አምላክ የሚያቀርበውን ልመናና ጸሎት ሁሉ ከጨረሰ በኋላ ምን አደረገ?",
|
|
"body": "ሰለሞን ጸሎቱን ከጨረሰ በኋላ ቆሞ የእስራኤልን ጉባዔ በሙሉ ከፍ ባለ ድምፅ ባረካቸው "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰለሞን፣ በምድር የሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ እንዲያውቁ የፈለገው ምን ነበር?",
|
|
"body": "ሰለሞን፣ የምድር ሕዝቦች ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ እርሱ እግዚአብሔር እንደ ሆነና ሌላ አምላክ እንደሌለ እንዲያውቁ ፈልጓል "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰለሞን ለእግዚአብሔር አምላክ ሕዝብ ምን እንዲያደርጉ ነገራቸው?",
|
|
"body": "ሰለሞን ልባቸውን ለእግዚአብሔር አምላክ እውነተኛ እንዲያደርጉና በሥርዓቱና በትዕዛዛቱም እንዲሄዱ ነገራቸው "
|
|
}
|
|
] |