am_1ki_tq/08/46.txt

10 lines
580 B
Plaintext

[
{
"title": "ጠላት እስራኤልን ማርኮ ወደ አገሩ የሚወስደው ለምንድነው?",
"body": "እግዚአብሔር አምላክ በእስራኤል ላይ ስለ ተቆጣና ለጠላቶቻቸው አሳልፎ ስለ ሰጣቸው፣ ጠላት ምርኮኛ አድርጎ ይወስዳቸዋል"
},
{
"title": "እስራኤላውያን በጠላቶቻቸው ምድር ሆነው ምን ይላሉ?",
"body": "እስራኤላውያን፣ \"በድለናል፣ ኃጢአትንም ሠርተናል፣ ክፋትንም አድርገናል\" ይላሉ "
}
]