|
[
|
|
{
|
|
"title": "የአጊት ልጅ አዶንያስ ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገው እንዴት ነበር?",
|
|
"body": "አዶንያስ ንጉሥ ለመሆን ፈለገ፣ ስለዚህ ለራሱ ሠረገላዎችንና በፊቱ የሚሮጡ አምሳ ፈረሰኞች አዘጋጀ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ንጉሥ ዳዊት ልጁን አዶንያስን ቀጥቶት፣ አካሄዱን ለማረም ገስጾት ያውቅ ነበር?",
|
|
"body": "አይ፣ ንጉሥ ዳዊት አዶንያስን “ይህንን ወይም ያንን ለምን አደረግህ?” በማለት ገስጾት አያውቅም ነበር"
|
|
}
|
|
] |