Mon Jul 01 2019 18:05:01 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
0ec8d9215f
commit
83d1c94c93
|
@ -4,7 +4,7 @@
|
|||
"body": "ነቢዩ፣ የአራም ንጉሥ ተመልሶ ስለሚመጣ እስራኤል ራሱን እንዲያጠናክርና ምን ማድረግ እንደሚኖርባቸው እንዲያቅዱ ለእስራኤል ንጉሥ ነገረው "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የአራም ንጉሥ አገልጋዮች፣ እስራኤል በጦርነት ከአራማውያን ይልቅ ስለ መበርታታቸው በምክንያትነት ያቀረቡት ምን ነበር?",
|
||||
"body": "የአራም ንጉሥ አገልጋዮች፣ እስራኤል ከአራማውያን ይልቅ የበረቱት አምላካቸው የኮረብቶች አምላክ ስለሆነ ነው ብለው ነገሩት"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ቤን ሃዳድ አዲሱ ዓመት ከገባ በኋላ ምን አደረገ?",
|
||||
"body": "ቤን ሃዳድ አራማውያንን ሰብስቦ እስራኤልን ለመውጋት ወደ አፌቅ ወጣ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "የእግዚአብሔር ሰው፣ አራማውያንን አስመልክቶ ለእስራኤል ንጉሥ ምን አለው?",
|
||||
"body": "የእግዚአብሔር ሰው፣ አራማውያን እግዚአብሔር የኮረብታዎች አምላክ እንጂ የሸለቆ አይደለም ስላሉ፣ እግዚአብሔር የአራማውያንን ሰራዊት በእስራኤል ንጉሥ እጅ ላይ ይጥላቸዋል አለ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "በሰራዊቱ መካከል የተደረገው ውጤት ምን ነበር?",
|
||||
"body": "እስራኤል ከአራማውያን በአንድ ቀን መቶ ሺህ እግረኞችን ገደሉ። የቀሩት ወደ ከተማይቱ ወደ አፌቅ ሸሹ፣ በዚያም በሃያ ሰባት ሺህ ሰዎች ላይ ግንቡ ተደረመሰባቸው፣ ቤን ሃዳድም ወደ ከተማይቱ ውስጠኛ ክፍል ሸሸ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -303,6 +303,9 @@
|
|||
"20-11",
|
||||
"20-13",
|
||||
"20-16",
|
||||
"20-20"
|
||||
"20-20",
|
||||
"20-22",
|
||||
"20-26",
|
||||
"20-28"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue